Fana: At a Speed of Life!

በኮንፍረንሱ ሪፎርሞች ያመጡትን ለውጥ ማሳየት ተችሏል-አቶ ብናልፍ አንዱዓለም

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተካሄደው አህጉራዊ የሰላም ኮንፍረንስ ሪፎርሞች ያመጡትን ተጨባጭ ለውጥ ማሳየት የተቻለበት ስኬታማ መድረክ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ገለጹ፡፡ "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ…

ሕብረተሰቡ የባንክ ምስጢር ቁጥር በመቀበል ከግለሰቦች አካውንት ብር ከሚመዘብሩ ወንጀለኞች እንዲጠነቀቅ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባንክ እንደተደወለ አስመስለው የተለያዩ ስልኮችን በመጠቀም የግለሰቦችን የባንክ ምስጢር ቁጥር በመቀበል በማጭበርበር ከግለሰቦች አካውንት ብር ከሚመዘብሩ ወንጀለኞች ሕብረተሰቡ ሊጠነቀቅ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አሳሰበ፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ…

ሕንድ ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ማሻሻያ ትብብር እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድ ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ማሻሻያ በብሪክስ ማዕቀፍ ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር አኒል ኩማር ራኢ አረጋገጡ፡፡ ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ የልማት ትብብርና ሌሎች ግንኙነቶችን…

ታጥቀው ጫካ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኃይሎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ በአንካሻ ገብርኤል ቀበሌ ታጥቀው ጫካ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኃይሎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀበሉ፡፡ በቀጣናው በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚመራው ኮማንድ ፖስት ባደረገው የተቀናጀ ሥራ በጫካ…

ዴላሞንት ምግብ ማቀነባበሪያ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሥራ ለመጀመር ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ዴላሞት ኢንተርፕራይዝ ምግብ ማቀነባበሪያ ኩባንያ በኢትዮጵያ የደረቅ ምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኢዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር)፤ የኩባንያው…

የአፍሪካ የሰላም ጉባዔ ተሳታፊ ሚኒስትሮች የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አኅጉር አቀፍ የአፍሪካ የሰላም ጉባዔ ተሳታፊ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የተከናወኑ የለውጥ ሥራዎችን ጎበኙ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት ለመምራት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን ለቀጣይ አራት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመምራት የሚወዳደሩ አምስት የመጨረሻ ዕጩዎች ይፋ ሆነዋል። በዚሁ መሠረት ከትግራይ ክልል አትሌት ገ/እግዚአብሔር ገ/ማርያም፣ ከአማራ ክልል አቶ ያየህ አዲስ፣ ከኦሮሚያ ክልል…

የተዛባ መረጃ ስደተኞችን ከመነሻው ጀምሮ ተገቢ ያልሆኑ መንገዶችን እንዲከተሉ እያደረገ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተዛባ መረጃ ስደተኞችን ከመነሻው ጀምሮ መደበኛ ያልሆኑ መንገዶችን እንዲከተሉ እንደሚያደርግ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡ በጄኔቫ በተካሄደው የ2024 ዓለም አቀፍ ፍልሰት ላይ ትኩረቱን ባደረገ ውይይት የሀሰተኛ መረጃን…

የኢትዮጵያ እና ርዋንዳን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ከርዋንዳ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታ (ዶ/ር) ጋር የሁለትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አደረጉ፡፡ በውይይታቸውም የሀገራቱን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ የጋራ ልምድንና ዕውቀትን በመጠቀም ለሰላም…

ኢትዮጵያ እና ቻይና በቱሪዝም ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ በሀገራቱ መካከል በቱሪዝም ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት አደረጉ፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን የቱሪዝም ልውውጥ ግብይት እና ማስተዋወቅ፣…