Fana: At a Speed of Life!

የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የጀግንነት ታሪክ ዳግም በደማቅ ቀለም የተጻፈበት ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‌‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የድል እና የጀግንነት ታሪክ ዳግም በደማቅ ቀለም የተጻፈበት ነውአሉ። የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቁን…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዘመን ተሻጋሪ የስኬት ማህተም ነው – ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ማንኛውንም ነገር ማሳካት እንደምንችል በተግባር ያረጋገጠ ዘመን ተሻጋሪ የስኬት ማህተም ነው አሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ። የግድቡን መጠናቀቅን በማስመልከት በጅግጅጋ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ…

የ2018 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል የፊታችን መስከረም 24 እና 25 ቀን ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 24 ቀን በሆረ ፊንፊኔ እና መስከረም 25 ቀን 2018 ዓ.ም በሆረ ሀርሰዲ ይከበራል፡፡ የኦሮሞ አባገዳዎች ኅብረት በሰጡት መግለጫ ÷ የኢሬቻ በዓል የምሥጋና፣ የአንድነት፣ የፍቅር እና የእርቅ በዓል መሆኑን…

የሕዳሴ ግድብ በአብሮነት የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ማድረግ እንደሚቻል አሳይቷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ ዳንኤል ዳምጠው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ መመረቅ በአብሮነት የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ማድረግ እንደሚቻል አሳይቷል አሉ። የግድቡን መመረቅ አስመልክቶ 'በኅብረት ችለናል'…

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያን የብልፅግና ስኬት አይቀሬነት ያረጋገጠ ነው

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያን የብልፅግና ስኬት አይቀሬነት ያረጋገጠ ነው አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መገንባት የኢትዮጵያን የብልፅግና ስኬት አይቀሬነት ያረጋገጠ ነው አሉ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዲላ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄዱ የድጋፍና ደስታ መግለጫ ሰልፎች ላይ የተላለፉ…

👉 ‎የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክት፤ ‎በትክክለኛ ጊዜ የተገነባ ዘመን ተሻጋሪ ቅርስ ነው፣ 👉 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሕብረ ብሔራዊነታችን እና የአንድነታችን መሠረት ፣ የውጭ ተጽዕኖ ያልበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነት ላይ የቆመ ግድብነው፣ 👉 የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ…

አርሰናል አትሌቲክ ቢልባኦን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ አትሌቲክ ቢልባኦን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ አርሰናል አትሌቲክ ቢልባኦን በሜዳው እና በደጋፊዎቹ ፊት ነው 2 ለ 0 ያሸነፈው፡፡ በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ…

የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጽሐፋቸውን ምረቃ…

ሕዝባችን ሰላም ወዳድና ልማት ፈላጊ መሆኑን በተግባር አሳይቷል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝባችን ትናንትም ሆነ ዛሬ ሰላም ወዳድ እና ልማት ፈላጊ መሆኑን በተግባር አሳይቷል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በአማራ…

በክልሉ የወባ በሽታን መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂዎች እየተተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን እየተገበርኩ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ ለወባ መራቢያ ምቹ ሁኔታ ያለባቸውን…