Fana: At a Speed of Life!

ከዩ ኤን ቱሪዝም ጋር ሊሰራባቸው በሚችሉ የትብብር መስኮች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ተቋም ዋና ፀሐፊ ሼይካ አል ኑዌስ ጋር በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ውይይቱ የኢትዮጵያን ቀዳሚ የቱሪዝም የትኩረት አቅጣጫዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ከተቋሙ…

ለፖለቲካ ቀውስ ፍቱን መድኃኒት የሆነው የወል ትርክት …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ ብሔራዊ ወንድማማችነትን ባከበረ መልኩ የወል ትርክትን መፍጠር ለሚያጋጥም የፖለቲካ ቀውስ ፍቱን መድኃኒት ነው አሉ። "የኢትዮጵያ የፖለቲካ ስብራቶች ከትናንት እስከ ዛሬ" በሚል መሪ ሀሳብ 44ኛ ጉሚ…

ወጣቶች የሀገራቸውን የወደፊት ዕጣ ፋንታ የማሳመር ሂደት ላይ ሊሳተፉ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወጣቶች ሀገሪቱ ያለፈችባቸውን መንገዶች የማስተካከል ብቻ ሳይሆን መጪውን እጣ ፋንታዋን የማሳመር ሂደት ላይ ንቁ ተሳታፊ ሊሆኑ ይገባል አለ። ምክክር ኮሚሽኑ ‘የወጣቶች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር’ በሚል ርዕሰ…

በሲዳማ ክልል ከ800 ሺህ በላይ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል የሴቶች፣ ወጣቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች ቢሮ በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ800 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ደስታ ለገሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በ14 ዘርፎች እየተከናወነ…

በሰሜን አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት በአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ኮሚሽኑ ዳያስፖራውን የምክክር ሒደቱ አካል ለማድረግ ሁሉም ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ…

ለምክክር ኮሚሽኑ ስራ ስኬት የአጋር አካላት ሚና ከፍተኛ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ለምክክር ኮሚሽኑ ስራ ስኬት የአጋር አካላት ሚና ከፍተኛ ነው አሉ። ኮሚሽኑ እስካሁን ባከናወናቸው ተግባራት የአጋር አካላት ሚናን የገመገመበትና በቀጣይ ለሚሠሩ ሥራዎች…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ሕገ ወጥ የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶችን ለመቆጣጠር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሕገ ወጥ ድንበር ተሻጋር የገንዘብ ማስተላለፊያ ግብይቶችን መከላከልና መቆጣጠር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህም…

የጤና ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ለማዘመን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ለማዘመን እየተሰራ ነው አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በሐረሪ ክልል የተለያዩ የጤና ተቋማትን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም በክልሉ በጤናው ዘርፍ…

ለመዲናዋ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የሕክምና መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሔኖክ አርጋው ፋውንዴሽን ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የሕክምና መሳሪያዎችና ግብዓቶችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት ÷ ከዳያስፖራ እስከ ሀገር…

ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ የተመለሰችበት ስቶክ ገበያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ ወደ ዓለም ዓቀፉ የስቶክ ገበያ ተመልሳለች አለ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ። ተቋሙ በኢትዮጵያ ውስጥ ወርቅ በማምረት ከተሰማራው "አኮቦ ማዕድናት ኩባንያ" የ7 ነጥብ 4 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ በመግዛት…