Fana: At a Speed of Life!

የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል። ጌዲዮን (ዶ/ር) በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ ከተመራ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ልዑካን…

የሀገርን ብልጽግና የሚያረጋግጥ ገዢ ትርክት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ብልጽግና የሚያረጋግጥ የወል ትርክት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ። በኢትዮጵያ የጋራ ብሄራዊ ትርክቶችን ለመቅረጽ ያለመ ሀገር አቀፍ ጉባዔ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት…

የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታው የአፍሪካ አቪዬሽን ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የተወሰደ ትልቅ ርምጃ ነው – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የአፍሪካን አቪዬሽን እድገት አስሮ የያዘውን የመሰረተ ልማት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የተወሰደ ትልቅ ርምጃ ነው አሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው። ጠቅላይ…

ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10፡00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡናን…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ነው ሁለቱ ቡድኖች ነጥብ…

ባሕር ዳር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባሕር ዳር ከተማን ግቦች ፍቅረሚካኤል ዓለሙ እና ግርማ ዲሳሳ ሲያስቆጥሩ መሐመድ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ…

በኦሮሚያ ክልል 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የለማ ሰብል ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር ከለማው ከ11 ሚሊየን ሔክታር መሬት ውስጥ እስካሁን 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የሰብል ምርት ተሰብስቧል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በሰሜን ሸዋ ዘን እየተከናወነ የሚገኘውን…

ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል። ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያና ቻይና ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና ዘርፈ ብዙ ትብብራቸውን በማሳደግ ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማምተዋል፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ በኢትዮጵያ ባደረጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና…