Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ጥገኝነት ለመቀነስ ታዳሽ ኃይልን መጠቀም አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅ ጥገኝነት ለመቀነስ እና አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት የታዳሽ ኃይልን መጠቀም አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ምክንያት…

ባለሥልጣኑ ሕጋዊነታቸው የተቋረጠ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሕጋዊነታቸው የተቋረጠባቸው በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ ተቋማት ዝርዝር ይፋ አድርጓል። ባለሥልጣኑ ከትምህርት ዘርፉ እንዲወጡ የተወሰነባቸውና ውሳኔውን ያልተገበሩ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ ተቋማት…

የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ባለሥልጣኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን ተግባራዊ በማድረግና ዘመናዊ አሰራር በመዘርጋት የክትትል፣ የቁጥጥርና ድጋፍ ሥራውን ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፡፡…

በሞባይል ባንክ ክፍያ የፈጸሙ አስመስለው አርሶ አደር ላይ የማታለል ወንጀል የፈጸሙት በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአርሶ አደር በሬ ገዝተው በሞባይል ባንክ ገንዘብ ያስተላለፉ አስመስለው የማታለል ወንጀል የፈጸሙት ሙህዲን ሙዘሚል እና ኑርሂማድ መካ በእስራት እና በገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ የሸገር ከተማ አስተዳደር የሰንዳፋ በኪ ወረዳ ፍርድ ቤት ወስኗል።…

በእንግሊዝ የሚገኙ ቅርሶችን ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን በእንግሊዝ የሚገኙ 26 ቅርሶችን ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው አለ። ከመቅደላ ተዘርፈው ወደ እንግሊዝ ተወስደው ከነበሩ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነው የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ወለባ (የፀጉር ጌጥ) ከ157 ዓመታት…

ሹዋሊድ በዓል የሐረሪ ሕዝብ ካሉት በርካታ ድንቅ ባህላዊ እሴቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው – የቱሪዝም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ለተመዘገበው የሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ለዘመናት በኩራት ለዘለቀውና በዓለም ቅርስነት ለተመዘገበው…

አርዓያ የሚሆን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባትና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ በምታደርገው ጥረት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽግግርን በማጠናከር ላይ ትገኛለች። በአፍሪካ ከሚገኙ ተሽከርካሪዎች ብዙሃኑ ያረጁና በነዳጅ የሚሰሩ በመሆናቸው የነዳጅ ወጪን ጨምሮ…

የሀረሪ ክልል መንግስት ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መንግስት በክልሉ በየዓመቱ ለሚከበረው የሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የክልሉ መንግስት በመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክቱ፥ በዓሉ የክልሉን ህዝቦች የመቻቻል፣ የአብሮነትና የሰላም እሴት በማጉላትና…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ጦርነቱን የማስቆም መነሻ ሀሳብ ሲያቀርቡ፤ ኢራን ምንም ድርድር የለም ብላለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም በሚል 15 ነጥብ ያለው የመነሻ ሀሳብ ይፋ ቢያደርጉም፤ ኢራን ምንም ዓይነት የድርድር ሂደት እንደሌለ አስታውቃለች። የትራምፕ አስተዳደር ጦርነቱ እያስከተለ በሚገኘው ኢኮኖሚያዊ ችግር…

ለውጥ የሚመጣው ችግርን ረግጦ፥ አሻግሮ በማየትና በመትጋት ብቻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለውጥ የሚመጣው ችግርንና መከራን ረግጦ፥ አሻግሮ በማየትና በመትጋት ብቻ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት የገበታ ለትውልድ ውጥን አካል የሆነውን ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ባስመረቁበት ወቅት…