Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቅቋል። ስብሰባው “ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሃሳብ ከትናንት ጀምሮ…

የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ስኬት ለማስቀጠል ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እሰራለሁ – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠል የሚያደርገውን ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የባንኩ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከማኔጂንግ ዳይሬክተሯ እና ከባንኩ የምስራቅና ደቡብ…

የማቴይ እቅድ በኢትዮጵያና ጣልያን መካከል ያለውን ትብብር ያጠናክራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማቴይ እቅድ በኢትዮጵያ እና ጣልያን መካከል ያለውን ስልታዊ ትብብር ያጠናክረዋል አሉ በውጭ ጉዳይ ኢንስትቲዩት የአሜሪካና አውሮፓ ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት የደቡብና ምስራቅ አውሮፓ ቀጣና ተመራማሪ ታሪኩ አብርሃ። የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ…

የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ በ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)…

ቱኒዚያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ትስስር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከቱኒዚያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሀመድ አሊ ናፋቲ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በሀገራቱ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ሞሀመድ አሊ ናፋቲ ሀገራቸው…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የ81 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መንግሥታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሚያጠናክሩ የተለያዩ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ እና የፈረንሳይ በአውሮፓ ህብረትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ልዑክ ኤሌኖር ካሮይት…

ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የምታቀርበው የንጹህ መጠጥ ውሃ ከ2063 አጀንዳ ትልም ጋር የሚጣጣም ነው – የአፍሪካ ሕብረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲጋላ-ጅቡቲ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የምታቀርበው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ከ2063 አጀንዳ ትልም ጋር የሚጣጣም ነው አሉ የአፍሪካ ሕብረት የመሰረተ ልማትና ኢነርጂ ዘርፍ ኮሚሽነር ላታቦር ዲ ማታቦጅ ። ኮሚሽነሯ ከ48ኛው የአፍሪካ…

መዲናዋን የሚመጥን የደንብ ማስከበር ሥራ ለማከናወን…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከተማዋን የሚመጥን የደንብ ማስከበር ሼል ለማከናወን በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ሼል አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በአዲስ አበባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሳዑዲ ዓረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሳዑዲ ዓረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳዑድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ የሳዑዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል…

ሰራዊቱ ለቀጣናው ደህንነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ለቀጣናው ሰላም፣ መረጋጋት እና ደህንነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን…