ፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ የወንጀል መከላከል ስራዎችን አቅልሏል – ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ወደ ስራ መግባት የፖሊስ ወንጀል ምርመራ፣ ወንጀል መከላከል እና የትራፊክ ስራዎችን አቅልሏል አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል።
የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ምክትል ፖሊስ…