Fana: At a Speed of Life!

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል። አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…

760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

በቴክኖሎጂ ዘመኑን የዋጀ ትውልድ ለመፍጠር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በቴክኖሎጂ ዘመኑን የዋጀ ትውልድ ለመፍጠር የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ መለሰ በየነ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የ5 ሚሊየን…

የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር መድረሱን ባንኩ አስታወቀ። የዘመን ባንክ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት የባንኩ የስድስት ወራት እንቅስቃሴ ውይይት መድረክ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።…

ከ1 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ከ1 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል አለ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የ2018 በጀት ግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፈር ላንዳው ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል። አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…

ደረቅ ቆሻሻን መልሶ በማልማት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ያገኙ ማህበራት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደረቅ ቆሻሻን መልሶ በማልማት ስራ የተደራጁ ማሕበራት ባለፉት 6 ወራት ብቻ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝተዋል አለ የአዲስ አበባ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ። የፕላስቲክ ከረጢቶች እና ጠርሙሶች በተፈጥሮ በቀላሉ የማይበሰብሱ በመሆናቸው…

የአየር ኃይል ጉዞ ከድልና ጀግንነት ባለፈ በፈጠራና ቴክኖሎጂ ልዕልና የታጀበ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የ90 ዓመታት ጉዞ በድልና በጀግንነት ብቻ የተገደበ አይደለም፤ በፈጠራና የቴክኖሎጂ ልዕልና ውጤትም ጭምር እንጂ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

ማርበርግን በመቆጣጠር ረገድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የመከላከል ስልት ተግብራለች – ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስን በመቆጣጠር ረገድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የበሽታ መከላከል ስልት ተግብራለች አሉ የደቡብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፡፡ በኢትዮጵያ ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስ ከወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ…