Fana: At a Speed of Life!

በጨበራ ጩርጩራ ፓርክ ፕሮጀክት ማሕበረሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ተደርጓል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጨበራ ጩርጩራ ፓርክ ማሕበረሰቡን ከፕሮጀክቱ ጋር በማስተሳሰር ተጠቃሚ እንዲሆን ተደርጓል አሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ፈተናዎች አጠንክረውን በጽናት እንድንሰራና ውጤት እንድናገኝ አድርገውናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት ያየናቸው ፈተናዎች እና መከራዎች አጠንክረውን በበለጠ ጽናት ተግተን እንድንሰራ እና ውጤት እንድናገኝ አድርገውናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል…

በሀገራችን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገትን ማስቀጠል ችለናል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ችግሮች በሚታዩበት ዐውድ በሀገራችን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገትን ማስቀጠል ችለናል አሉ በምክልት ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ።…

ካምፕ እንጂ ፕሮጀክት ያልነበረው የኮይሻ ግድብ አሁን በ128 ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ካምፕ እንጂ ፕሮጀክት ያልነበረው የኮይሻ ግድብ አሁን በ128 ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ…

ባለፉት 3 ዓመታት የጎርፍ አደጋ በመከላከል ውጤታማ ስራ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል የሚያስችል ውጤታማ ስራ ተከናውኗል አለ። በኦሞ ጊቤ እና በስምጥ ሸለቆ ተፋሰሶች አካባቢ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ በዘላቂነት…

በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ በጋ መስኖ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ ይለማል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ በጋ መስኖ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በ2018 ዓ.ም የበጋ ወቅት የመስኖ ልማት ስራዎች አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል።…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነት እያረጋገጠ ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን ለመፍታት የተጀመረው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነት እያረጋገጠ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮች እና አባላት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መደበኛ ምልምል ፖሊሶች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በደቡብ ዕዝ በምዕራብ አባያ ማሰልጠኛ ተቋም ያሰለጠናቸውን 599 ምልምል እና 63 መሰረታዊ ፖሊሶች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት፤…

የልማት አጋርነትን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ውጤት ተገኝቷል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ስብሰባ ቆይታችን የልማት አጋርነትን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ውጤት አግኝተናል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። ሚኒስትሩ በዓመታዊ ስብሰባው የኢትዮጵያ ልዑክ የነበረውን…

ብርቱካን ተመስገን እና የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ ምስክር መሰማት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሕገ መንግስት እና የፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ብርቱካን ተመስገን እና የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ ምስክር መስማት ጀምሯል። ዓቃቤ ሕግ ተፈጽሟል ባለው የወንጀል…