በጨበራ ጩርጩራ ፓርክ ፕሮጀክት ማሕበረሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ተደርጓል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጨበራ ጩርጩራ ፓርክ ማሕበረሰቡን ከፕሮጀክቱ ጋር በማስተሳሰር ተጠቃሚ እንዲሆን ተደርጓል አሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል።
‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…