የዓባይን ውሃ ለብቻቸው ሲጠቀሙ የነበሩ አካላት የቅኝ ግዛት ስምምነቶች እንዲቀጥሉ ይፈልጋሉ – ጌዲዮን አስፋው (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓባይን ውሃ ለብቻቸው ሲጠቀሙ የነበሩ አካላት የቅኝ ግዛት ስምምነቶች እንዲቀጥሉ ይፈልጋሉ አሉ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ጌዲዮን አስፋው (ኢ/ር)።
በዓባይ ወንዝ ላይ ግብጽ እና ሱዳን በቅኝ ግዛት ወቅት የነበሩ ስምምነቶች…