Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ ቤተመንግሥትና አንድነት ፓርክ ተደብቀው የቆዩ ቅርሶችን የገለጡ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ሽማግሌዎች ብሔራዊ ቤተመንግሥትና አንድነት ፓርክ ተደብቀው የቆዩ የኢትዮጵያውያን ቅርሶችንና የማንነት መገለጫዎችን በውብ ገፅታ ለዓለም የገለጡ ናቸው አሉ። የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች አንድነት ፓርክና ብሔራዊ…

የዋጋ ግሽበትን ወደ 14 በመቶ ዝቅ ማድረግ ተችሏል – ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በተገባደደው በጀት ዓመት የዋጋ ግሽበትን ወደ 14 በመቶ ዝቅ ማድረግ ተችሏል አሉ። አቶ ማሞ የብሔራዊ ባንክ የ11 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ…

የጎንደር ከተማ 13 ሺህ 200 የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ለመስጠት ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ለዓመታት የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ ለቆየው የህብረት ሥራ ማህበራት የቤት መስሪያ ቦታ ጥያቄ ምላሽ ሰጥቷል። የከተማ አስተዳደሩ በየተለያየ ጊዜ ለተደራጁ 550 የራስ አገዝ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት…

“ማሻሻያው በሁሉም አመልካቾች የሚጠበቅበትን ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል” አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሁሉም አመልካቾች የሚጠበቅበትን ውጤቶች እያስመዘገበ ነው አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዠ ማሞ ምህረቱ፡፡ አቶ ማሞ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ ÷ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ…

ሀይደር ሸረፋ የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ኮኮብ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዓመት የመዝጊያ መርሐ ግብር በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሂዳል። በ18 ክለቦች ለ36 ሣምንታት ሲደረግ የቆየው የፕሪሚየር ሊጉ ውድድር በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ…

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2017 የውድድር ዓመት በኢትዮጵያ መድን አሸናፊነት ተጠናቅቋል። ፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት በተካሄደው የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ስሑል ሽረ ባደረጉት ጨዋታ…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደማቁ እና አጓጊው 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የድምፃውያን ውድድር ከፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በውድድሩ የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ጴጥሮስ ማስረሻ፣ ግሩም ነብዩ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ ኤርሚያስ ዳኘው፣ ዮሴፍ ጉልላት፣ ኤፍሬም…

ኢትዮጵያ በ12ኛው የፓሪስ ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 12ኛው የፓሪስ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በፎረሙ ላይ ባደረጉት ንግግግር ÷ ኢትዮጵያ በቡድን 20 ሀገራት ማዕቀፍ መሰረት ያላትን…

በእስራኤል ተጥሎ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል ከኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሷን ተከትሎ በሀገሪቱ ተጥሎ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቷል፡፡ እስራኤልና ኢራን ባለፉት 12 ቀናት ባካሄዱት ጦርነት እስራኤል “ኦፕሬሽን ራይዚንግ ላየን” በሚል ዘመቻ የኢራን…

አዳማ ከተማ ከፕሪሚየር ሊጉ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አዳማ ከተማ በሀዋሳ ከተማ ተሸንፎ ከፕሪሚየር ሊጉ ወርዷል፡፡ ዛሬ 9፡00 ላይ የተደረገው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ የሀዋሳ ከተማን ግቦች…