Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ65 ሺህ በላይ ተገልጋዮች ተስተናገዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ65 ሺህ በላይ ተገልጋዮች ተስተናግደዋል አለ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ። በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ታደለ ልደት ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

በአማራ ክልል ባለፉት 8 ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰብስቧል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሀብታሙ ሁነኛው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 33 ሺህ 330…

በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ የመከስከስ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አልፏል። የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው በመደበኛ ሥራ ላይ እያለ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ነው።…

የሁለት ዋንጫዎች ተሸላሚዋ እየሩስ ብርሃኑ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ ለ18ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 444 ተማሪዎችን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 463 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ÷ ተማሪ እየሩስ ብርሃኑ ከእነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ አንዷ ናት። የሁለት ዋንጫዎች…

የ51 A+ እና የሁለት ዋንጫዎች ተሸላሚዋ ሴት ተመራቂ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በጊምባ እና መካነሰላም ግቢ በ6ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 698 ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 241 ሴቶች ናቸው። ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ሲያስመርቅ 51A+ እና ስድስት A በማምጣት…

ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ይኖርብናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት ሀገራችንን ጨምሮ…

የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ የሀገር ውስጥ አልሚዎችን ተወዳዳሪነት ያሳድጋል – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይናንስ ተቋማት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ እንዲሳተፉ የሚፈቅደው አዋጅ የሀገር ውስጥ አልሚዎችን ተወዳዳሪነት ያሳድጋል አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን። የፋይናንስ ተቋማት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚኖራቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር…

የነዳጅ ብክነት እንዳይኖር ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት – የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅ ምርት ብክነት እንዳይኖር ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት አሉ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር)። ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ በመካከለኛው ምስራቅ…

የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት፡-

👉ኢራን ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣኗ አሊ ላሪጃኒ በጥቃቱ መሞቱን አረጋግጣለች፡፡ 👉የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሆ ከመከላከያ እና ከደህንነት አመራሮቻቸው ጋር የታዩ ሲሆን፣ አልሞትኩም አለሁ፤ የጠላቶቻችንን መሪዎች አንድ በአንድ እየቀጠፍን ነው፤ ወታደራዊ የበላይነትም አለን የሚል…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በመፈራረም ያላቸውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት አጠናክረዋል። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ ተፈራርመዋል። የዕዳ ሽግሽግ…