Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም ከጅቡቲ እና ሱዳን የቴሌኮም ኩባንያዎች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም፣ ጅቡቲ ቴሌኮም እና ሱዳቴል ግሩፕ የሆራይዘን ድንበር ተሻጋሪ የፋይበር መስመር ዝርጋታን ዕውን ለማድረግ የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት በዛሬው ዕለት በጅቡቲ ተፈራርመዋል። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚሁ…

በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ነው። በሀገር…

ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ቀየረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ቀየረ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር እሸቱ ፊጣ÷ ከ50 ዓመታት በላይ አገልግሎት ላይ የነበረው የፌደራል ፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ የተዘበራረቀና ወጥነት የሌለው እንዲሁም…

ማንቼስተር ሲቲ ከኒውካስል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የመልስ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ። በግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ 2 ለ 0 ማሸነፍ የቻለው ማንቼስተር ሲቲ በዌምብሌይ ለሚደረገው የፍጻሜ…

ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት…

በነዳጅ ቅሸባ በዓመት ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ይመዘበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ሕገ ወጥ የነዳጅ ግብይትን ለመቆጣጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል አሉ። የነዳጅ አቅርቦት፣ ሥርጭት እና ግብይት ላይ ያተኮረ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ኮንፈረንስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ባለፉት ዓመታት ከተከተልነው መንገድ ውስጥ የትምህርት ሥርዓቱን የማሻሻል ስራ አንዱ ነው። 👉 በዚህም የቅድመ መደበኛ ትምህርት ላይ አበክረን ሰርተናል። 👉 ዩኒቨርሲቲን በሚመለከት የነበሩንን ዩኒቨርሲቲዎች በተቻለ መጠን ጥራታቸው ላይ ለመስራት ጥረት አድርገናል። 👉 አሁን ባለው የሰው…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 መፈናቀልን በሚመለከት ኢትዮጵያውያን በፈለጉት አካባቢ ሰርተው መኖር ሕገመንግሥታዊ መብታቸው ነው። 👉 የተፈናቀሉ ሰዎች መመለስ ይፈልጋሉ፣ ቀድሞ የነበሩበት አካባቢ ይምጡልን ይላል፤ ማን ነው የያዛቸው? 👉 በወልቃይት አካባቢ ተፈናቃዮችን የመመለስ ስራ ሊፈታ ያልቻለ አስቸጋሪ ጉዳይ ነው።…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን፡፡ 👉 ዛሬ ባንዳ የሆነ፥ ከኢትዮጵያ ተቃርኖ የቆመ ሰው ልብ ገዝቶ በቃኝ ካለ ሁሌም ክፍት መሆን አለብን፡፡ 👉 በሀገር ጉዳይ ቂም መያያዝ አያስፈልግም፥ ልቤ ታድሷል፣ አእምሮዬ ተቀይሯል ካለ በራችን ክፍት መሆን አለበት፡፡ 👉 ይህንንም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ለውጡ ከመጣ ጀምሮ ኢትዮጵያ አንድም ዶላር በኮሜርሻል ብድር አልወሰደችም ይህም ከፍተኛ ምስጋና የሚገባው ጠንካራ የፖሊሲ አቅጣጫ ነው። 👉 ያበደሩን ወዳጆቻችን ምንም እንኳን ብድሩ አራጣ ቢሆንም ተገቢ አይደለም እና ወደ ትክክለኛው የብድር ሥርዓት እንዲገባ የማድረግ ስራዎች ማከናወን ተችሏል።…