የተጀመሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች የሀገርን ኢኮኖሚ ማቅናት በሚያስችል መልኩ እየተሰሩ ነው – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች የሀገርን ኢኮኖሚ ማቅናት በሚያስችል መልኩ እየተሰሩ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)።
በወላይታ ሶዶ ከተማ “የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ የውይይት…