ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የምታቀርበው የንጹህ መጠጥ ውሃ ከ2063 አጀንዳ ትልም ጋር የሚጣጣም ነው – የአፍሪካ ሕብረት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲጋላ-ጅቡቲ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የምታቀርበው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ከ2063 አጀንዳ ትልም ጋር የሚጣጣም ነው አሉ የአፍሪካ ሕብረት የመሰረተ ልማትና ኢነርጂ ዘርፍ ኮሚሽነር ላታቦር ዲ ማታቦጅ ።
ኮሚሽነሯ ከ48ኛው የአፍሪካ…