Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ከ730 ሺህ በላይ ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል 730 ሺህ 310 ወጣቶች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ አያሌው ከይሳ እንዳሉት÷ ከዚህ በፊት በክልሉ…

ኢትዮጵያ የፓንደሚክ ፈንድ የቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበርነትን ከሩዋንዳ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የፓንደሚክ ፈንድ የበላይ ቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። ይህን ተከትሎም ዶ/ር መቅደስ ዳባ የፓንደሚክ ፈንድ የቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበርነትን ከሩዋንዳ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሳቢን ንሳንዚማና…

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትና ማህበራዊ ትስስርን ያጠናክራል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከልማት ባለፈ አብሮነትንና ማህበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ጉልህ ሚና አለው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)‎ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ጎሮ ወረዳ የዘንድሮውን የክረምት…

በበጀት ዓመቱ 163 ተቋማት ኦዲት ተደርገዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በ2018 በጀት ዓመት 163 ተቋማትን ኦዲት አድርጌያለሁ አለ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 26ኛ መደበኛ ጉባዔው የተቋሙን ሪፖርት አድምጧል፡፡ በዚህም መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ…

የአሜሪካና ኢራን ፕሬዚዳንቶች ጦርነቱን የሚያስቆመውን ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራን ፕሬዚዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ጦርነቱን ማስቆም የሚያስችለውን የመጀመሪያ ደረጃ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መክፈት፣ ለኢራን መልሶ ግንባታ የሚውል የ300…

ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የክልሎች ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ለማካሄድ ሰፊ የዝግጅት ሥራ ተከናውኗል አሉ የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር)÷ በክልሉ 180 ሺህ…

ዜጎችን ያስቀደመ ዲፕሎማሲ …

በለውጡ ዓመታት ዜጎችን ባስቀደመው ‘ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ’ አያሌ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ ከለውጡ በፊት በውጪ ሀገራት ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጆሮ ሰጥቶ አለሁላችሁ የሚላቸው አልነበረም፡፡ ምን የውጭ ሀገራቱን ብቻ የሀገር ውስጡንም እናስታውሳችሁ፡፡ በአጋጣሚ መሪዎች በሚንቀሳቀሱባቸው…

የአረንጓዴ ዐሻራ አበርክቶ ለአፋር ክልል ሥነ ምሕዳር መታደስ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፋር ክልል ሥነ ምሕዳር መታደስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ። ቢሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአፋር ክልል ከማህበራዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለክልሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ምላሽ የሚሰጥ…

በአማራ ክልል ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኮሪደር ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተከናወነ በሚገኛው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል። በ2018 በጀት ዓመት ክልሉን ዘመናዊና ለኑሮ ተስማሚ ለማድረግ የታቀዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች በ7…

በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ከተማ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አልፏል። አደጋው ልዩ ስሙ “ዛሮ ቁልቁለት” ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪው በመገልበጡ ነው…