Fana: At a Speed of Life!

የምርጫ ሂደትን በተመለከተ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ ነው – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫ ሂደትን በተመለከተ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ ነው አሉ። ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ…

አረንጓዴ ዐሻራን በሥርዓተ ትምህርት ማስደገፍ…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ ዐሻራን በሥርዓተ ትምህርት በማስደገፍ ችግኝ የመትከል እሴትን በተማሪዎች ዘንድ ማስረጽ ይገባል አሉ ምሁራን። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የግብርና እና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ የሥነ ምህዳር መምህርና ተመራማሪ ጥበቡ አለሙ (ዶ/ር) ትምህርት ቤቶች…

ኤች አይ ቪ/ኤድስን ለመከላከል የሚሰሩ ስራዎች…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው አለ። በሚኒስቴሩ የኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ፍቃዱ ያደታ እንዳሉት÷ በተለያዩ መንገዶች የተከናወኑ የቫይረሱን ስርጭት…

ኦስማን ዴምቤሌ እና ላሚን ያማል ለባሎንዶር አሸናፊነት ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፒኤስጂው ኦስማን ዴምቤሌ እና የባርሴሎናው ላሚን ያማል ለባሎንዶር አሸናፊነት ይጠበቃሉ። በዛሬው ዕለት የ2025 የባሎንዶር፣ ኮፓ፣ ያሲን እና የአሰልጣኞች ሽልማት እጩዎች ይፋ ተደርገዋል። በፈረንጆቹ መስከረም ወር በፓሪስ በሚካሄደው የ2025…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምስረታ በዓል አከባበር የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና የማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር የምስጋናና ማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። ከጥር ወር ጀምሮ የምስረታ በዓሉን በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲያከብር የቆየው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ…

በኦሮሚያ ክልል በ14 ዘርፎች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ14 ዘርፎች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተጠናከረ መልኩ እየተከናወነ ነው አለ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ። በቢሮው የወጣቶች በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ አሚኖ አማን እንዳሉት÷የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ…

በክልሉ ከ5 ሺህ በላይ መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ5 ሺህ በላይ የትምህርት ቤት አመራሮችና መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየወሰዱ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ። የቢሮው ምክትልና የትምህርት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስከብር ወልዴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

ባለሥልጣኑ አዲስ መተግበሪያ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን የኮንስትራክሽን ዘርፉን ስራ ለማዘመን እና ለማፋጠን የሚያስችል “ፉርቱ” የተሰኘ መተግበሪያን አገልግሎት አስጀምሯል። መተግበሪያው ደንበኞች የሚፈልጉትን አገልግሎት ከሰው ንክኪ ነፃ በሆነ መንገድ በያሉበት…

በኦሮሚያ ክልል ከ7 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህፃናትን በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ7 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህፃናትን በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው። የክልሉ ቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም አስተባባሪ ታምሩ ታደሰ የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ…

ተለዋዋጭ ነባራዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ ያደረገ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ ላይ ትኩረት ይደረጋል – ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) ተለዋዋጭ ነባራዊ ሁኔታዎችንና ሀገራዊ አቅጣጫዎችን ታሳቢ ያደረገ የሚዲያና ኩሙኒኬሽን ሥራ ላይ ትኩረት ይደረጋል አሉ። ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአገልግሎቱ የ2017 በጀት ዓመት…