ምሁራን በሀገራዊ ምክክሩ ሒደት ንቁ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል – ም/ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገብረሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን በሀገራዊ ምክክሩ ሒደት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ የበኩላቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮምሽነር ሒሩት ገብረሥላሴ ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት…