Browsing Category
ቢዝነስ
በ2012 በጀት አመት በብድር እና በእርዳታ ከ106 ቢሊየን ብር በላይ ተገኝቷል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ በ2012 በጀት አመት በብድር እና በእርዳታ 106 ነጥብ 875 ቢሊየን ብር ማግኘቷን አስታወቀ፡፡
ከዚህ ውስጥ 37 ነጥብ 38 ቢሊየን ብሩ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት እና ለጋሸ ሀገራት በብድር የተገኘ ነው፡፡…
ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52 ነጥብ 1 ሚሊየን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52 ነጥብ 1 ሚሊየን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡
ተቋሙ የ3 አመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ እና የ2013 በጀት አመትን ዋና የቢዝነስ ትኩረት አቅጣጫን በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል፡፡…
በኮምቦልቻ ከተማ በሆቴል ኢንቨስትመንት ለሚሳተፉ ስድስት ባለሀብቶች የመሬት ርክክብ ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ ስድስት ባለሃብቶች ባለአምስት ኮከብ ሆቴሎችን ለመገንባት የመሬት ርክክብ ፈጸሙ፡፡
ባለሃብቶቹ በ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሚገመት ገንዘብ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴሎችን ይገነባሉ ተብሏል፡፡
የደቡብ ወሎ ዞን ዋና…
ኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቀዳሚ መዳረሻ ስትሆን አሜሪካና ሶማሊያ ቀጣዩን ደረጃ ይዛዋል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቀዳሚ መዳረሻ ስትሆን አሜሪካ እና ሶማሊያ ቀጣዩን ደረጃ መያዛቸውን የንግድ እና ኢንዱስት ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ኔዘርላድስ አበባ ፣ ቡና፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ጨርቃጨርቅና አልባሳት የኤሌክትሪክ ውጤቶች፣…
የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ባለ 5 እና 4 ኮኮብ ሆቴል ኢንቨስተመንት የቦታ ርክክብ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ባለ 5 እና 4 ኮኮብ ሆቴል ኢንቨስተመንት የቦታ ርክክብ አካሂዷል።
የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ከማል መሀመድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ የሆቴል ኢንቨስትመንቶቹ በጠቅላላው በ2 ነጥብ 1 ቢሊየን…
ከ129 ሚሊየን ብር በላይ የሚገቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ከሐምሌ 27 እስከ ነሐሴ 14 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ከ129 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ልዩ ልዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች፣ ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር እና የታክስ ማጭበርበሮች ተደርሶባቸው ለመንግሥት ገቢ መደረጉን አስታወቀ።…
በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት መጀመሩን የኩባንያው ተወካይ ሥራ አስኪያጅ ዳዊት አውደው አስታወቁ።
ፋብሪካው በ80 በመቶ የመሥራት አቅሙ ማምረት ሲጀምር እስከ 1 ሚሊየን 500 ሺህ…
በቀጣይ 10 ዓመታት ከወጪ ንግድ በየዓመቱ የሚገኘውን ገቢ 9 ቢሊየን ዶላር ለማድረስ ታቅዷል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወጪ ንግድ በየዓመቱ የሚገኘውን ገቢ በቀጣይ 10 ዓመታት ውስጥ 9 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማድረስ መታቀዱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ10 ዓመቱ መሪ የልማት እቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ…
አዋሽ ባንክ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዋሽ ባንክ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ አከናወነ።
ባንኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ቦንድ በመግዛትና ገንዘብ በመለገስ አስፈላጊውን የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ…
ሚኒስቴሩ በተጠናቀቀው በጀት አመት 233 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተጠናቀቀው በጀት አመት 233 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ገለፀ።
ሚኒስቴሩ በበጀት አመቱ 270 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ የእቅዱን 86 በመቶ ማሳካቱን አስታውቋል።
ከዚህ ውስጥ 128 ነጥብ 7 ቢሊየን…