Browsing Category
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚበርባቸው የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹ የበረራ ቁጥር ጨመረ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያደገ የመጣውን የደንበኞች ፍላጎት ለሟሟላት በሚበርባቸው የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹ የበረራ ቁጥር መጨመሩን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እያደገ የመጣውን…
የኮሮና ቫይረሰ በአምራች ሃይሉ ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ትኩረት ሊደረግ ይገባል- የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረሰ በአምራች ሃይሉ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እንዳያደርስ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች አስታወቁ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች፥ የቫይረሱ ስርጭት ተጽእኖ በምጣኔ ሃብቱ ላይ…
ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎትድርጅት በ2012 በጀት ዓመት 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ።
የ2012 በጀት ዓመት በተለይ የአፈር ማዳበሪያና ስንዴን የማጓጓዝ ስራ በመሰራቱ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበትና…
በነሀሴ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የነሃሴ ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር ባለበት እንደሚቀጥል የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የአውሮፕላን ነዳጅ ዋጋ በነሃሴ ወር በሊትር በ26 ብር 50 ሳንቲም እንዲሸጥ መወሰኑ…
በአዲስ አበባ ለደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች የግብር መክፈያ ጊዜ ለ5 ቀን ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ1፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የደረጃ " ሐ " ግብር ከፋዮች የግብር መክፈያ ጊዜን ለ5 ቀን ማራዘሙን አስታወቀ።
ከሐምሌ አንድ ጀምሮ 278 ሺህ 152 ግብር ከፋዮች ለማስተናገድ ዕቅድ ተይዞ 203 ሺህ 920 ማስተናገድ መቻሉን…
በደቡብ ክልል በ2012 በጀት አመት 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ፕሮጀክቶች ፈቃድ መሰጠቱ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት አመት ከ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችና ዳያስፖራዎች በግልና በአክሲዮን ፈቃድ መሰጠቱን የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው በክልሉ…
ከ46 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 28 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አሥራ አንድ ቀናት ከ 46 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው ልዩ ልዩ የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
ዕቃዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት ከሐምሌ 16 እስከ 27 ቀን 2012 ዓ.ም…
ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ66 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2012 በጀት ዓመት ለሱዳንና ጅቡቲ ካቀረበው የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ66 ነጥብ 4 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2012 በጀት…
ወደ ውጭ ከተላኩ ሥጋ እና የወተት ተዋጽኦዎች 72 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከተላኩ ሥጋ እና የወተት ተዋጽኦዎች 72 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ የሥጋ እና የወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና…
ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት አመቱ ከ47 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2012 በጀት አመት 47 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱ ተገለጸ።
የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ ÷ ገቢው ከእቅዱ 105 ነጥ ብ 1 በመቶ ብልጫ አለው ብለዋል።
ይህም ከባለፈው አመት…