Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ ማህበራት አውደ ርዕይና ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ማህበራት አውደ ርዕይና ባዛር ዛሬ በአዲስ አበባ የኦሮሞ ባህል ማዕከል ተከፍቷል። አውደ ርዕዩና ባዛሩ እስከ መጋቢት 14 ቀን ድረስ የሚቆይ ሲሆን ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ 66 የህብረት ስራ ማህበራትና 15…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከኤች ኤንድ ኤም ተወካዮች ጋር በመቐለ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ዙሪያ ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ከኤች ኤንድ ኤም ተወካዮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በመቐለ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል፡፡…

መንግስት ለፊቤላና ለሸሙ የዘይት ፋብሪካዎች 44 ሚሊየን ዶላር ብድር በልዩ ሁኔታ ሊያቀርብ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)መንግስት ለፊቤላና ለሸሙ የዘይት ፋብሪካዎች 44 ሚሊየን ዶላር ብድር በልዩ ሁኔታ ሊያቀርብ ነው:: በንግድ ሚኒስትር መላኩ አለበል የተመራ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፖርክ የሚገኘውን ሸሙ ግሩፕን ጎብኝቷል።…

ባለፉት ስምንት ወራት ከ191 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስምንት ወራት 191 ነጥብ 45 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በስምንት ወራት ውስጥ 191 ነጥብ 28 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ከእቅድ በላይ መሳካት መቻሉንም አስታውቋል፡፡ ገቢው ካለፈው በጀት…

በመዲናዋ ሀገር አቀፍ የኅብረት ስራ ዐውደ ርዕይ እና ባዛርና ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በአዲስ አበባ ሀገር አቀፍ የኅብረት ስራ ዐውደ ርዕይ ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም ሊካሄድ ነው። የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ በላከልን መግለጫ ÷ ዝግጅቱ “የኅብረት ሥራ ግብይት ለዘላቂ ሠላም” በሚል መሪ ቃል ከመጋቢት 9 እስከ 13 ቀን 2013…

ቡና ባንክ ለመምህራንና ለጤና ባለሙያዎች አዲስ የቁጠባ አገልግሎት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቡና ባንክ ለመምህራን እና ለጤና ባለሙያዎች አዲስ የቁጠባ ሽልማት መርሃ ግብር በይፋ መጀመሩን አስታወቀ። ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ በሁሉም ደረጃ ላይ የሚገኙ መምህራን እና የጤና ባለሙያዎች ተካፋይ በሚሆኑበት በዚህ…

የጋናው ኤምፋርማ በኢትዮጵያ በመድሃኒት አቅርቦት ሊሰማራ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤምፋርማ የተሰኘው የጋናው መድሃኒት አቅራቢ ኩባንያ በኢትዮጵያ በመድሃኒት አቅርቦት መሰማራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን ከበላይአብ ፋርማሲዩቲካልስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ጋር መፈራረሙን አስታውቋል፡፡…

የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ የኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በመጭው ቅዳሜ ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ የኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በመጭው ቅዳሜ ይመረቃል፡፡ በ294 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ፓርኩ 152 ሺህ ሼዶች ይኖሩታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ፓርኩ የአቮካዶ ዘይት፣ የአቮካዶ ማር፣ ቡደና…

40 የሩሲያ የጎብኚዎች ቡድን የኢትዮጵያን እሴቶችና የመስህብ ስፍራዎች ለማስተዋወቅ ያለመ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 40 ሩሲያውያንን ያቀፈ የሩሲያ የጎብኚዎች ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ ስፍራዎችን እየጎበኘ ነው፡፡ የቡድኑ ጉብኝት ኢትዮጵያ ያላትን ታሪካዊ፣ የተፈጥሮ እና ባህላዊ እሴቶችን ለቀሪው ዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ ነው ተብሏል፡፡ የናሽናል ጂኦግራፊ…

የ21ኛው ዙር  “ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ ፣ይሸለሙ” የእጣ አወጣጥ መርሃ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 21ኛው ዙር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ"ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ ይሸለሙ" የውጭ ምንዛሪ ግኝት ማበረታቻ የእጣ አወጣጥ መርሃ ግብር ተከናውኗል። በብሄራዊ የሎተሪ አስተዳደር አዳራሽ በተከናወነው የእጣ አወጣጥ መርሃ ግብር ላይም የባንኩ ከፍተኛ  የስራ…