Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ሚድሮክ ኢትዮጵያ ግሩፕ 5 ሊትሩን የምግብ ዘይት በ330 ብር ለሸማቶች ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሚድሮክ ኢትዮጵያ ግሩፕ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ በአዲስ አበባ ከተማ እያቀረበ ይገኛል። ግሩፑ መንግስት በምግብ ዘይት ላይ የጣለውን ታክስና ቀረጥ በማንሳቱ 5 ሊትሩን የምግብ ዘይት በ330 ብር ለሸማቶች እያቀረበ እንደሚገኝ ነው የተገለፀው።…

የእርግብ አተር፣ ቀይ ዥንጉርጉር ቦሎቄ እና ፒንቶ ቢን የተባሉት ምርቶች ግብይታቸው በምርት ገበያ እንዲሆን ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእርግብ አተር፣ ቀይ ዥንጉርጉር ቦሎቄ እና ፒንቶ ቢን የተባሉት የግብርና ምርቶች ግብይታቸው በኢትዮጵ ምርት ገበያ ብቻ እንዲፈጸም ተወስኗል፡፡ በ2012 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ ለማግኘት የታቀደው ገቢ ሙሉ በሙሉ ላለመገኘቱ ምክንያት ከሆኑ ጉዳዮች…

ለጎብኚዎች ብቻ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጎብኚዎች ብቻ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎች ተመረቁ፡፡ ኦክሎክ ጀኔራል ትሬዲንግ የሚገጣጥማቸውና በሄሎ ታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ የጎብኚዎች አገልግሎት ሰጭ ታክሲዎች በሸራተን አዲስ ሆቴል የባህልና ቱሪዝም…

ኢትዮጵያ የጎብኚዎች መዳረሻ ስፍራዎቿን በኦን ላይን ማስተዋወቅ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያን የጎብኚዎች መዳረሻ ስፍራዎች በኦን ላይን ማስተዋወቅ መጀመሩን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የቱሪዝም ዘርፉ ኮሮና ወረርሽኝ ያሳደረበትን ተጽዕኖ የሚያገግምበትን አቅጣጫ በማስቀመጥ 3 በሊዮን ዶላር ለማግኘት ማቀዱን…

በዘንድሮው በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ ዘርፍ ከ3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ ከ3 ቢሊየን በላይ የአሜሪካ ዶላር በላይ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ገቢው የእቅዱ 81 በመቶ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዲኤታው አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገልጸዋል፡፡ የተገኘው…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከማዕድን የወጪ ንግድ ከ207 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከተለያዩ ማዕድናት የወጪ ንግድ ከ207 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አግኝታለች። በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ግብይት ስራዎች ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክተር አቶ በትሩ ኃይሌ ለኢዜአ እንደገለጹት በ2012 በጀት…

በሲሚንቶ ምርትና ግብይት ላይ የታየውን የገበያ አለመረጋጋት ለመቅረፍ እየተሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሲሚንቶ ምርትና ግብይት ላይ የታየውን የገበያ አለመረጋጋት ለመቅረፍ እየተሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከክልልና ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ…

ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ ማዕድናትን በሀገር አቅም ለመሸፈን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ ማዕድናትን በሀገር አቅም ለመሸፈን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመሆን በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድም ተፈራርሟል።…

ምርት ገበያው በሰኔ ወር 62 ሺህ 542 ቶን ምርት አገበያይቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በሰኔ ወር 62 ሺህ 542 ቶን ምርት በ3 ነጥብ 72 ቢሊየን ብር ማገበያየቱን አስታወቀ። በሃያ ሁለት የግብይት ቀናት ውስጥ አምስት የተለያዩ ምርቶችን ግብይት ከመፈጸሙ ባለፈ ለግብይት የሚመጣው የምርት መጠንም ጨምሯል ነው…

ግብርን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ መክፈል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብር ከፋዩ ህብረተሰብ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ውስጥ አመታዊ  ግብሩን በማሳወቅ ግብሩን እንዲከፍል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አሳሰበ። ቢሮው ዛሬ በከተማዋ ካሉ ግብር ከፋይ ተወካይ ነጋዴዎች ጋር የ2012 የግብር ማሳወቂያ ጊዜን በተመለከተ ምክክር…