Fana: At a Speed of Life!

ፀፀትን እንዴት ከራስዎ ያርቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች የሚሰማቸው የሃዘን፣ የቁጭት እና የመረበሽ ስሜት ድምር ፀፀት ይባላል፡፡ የሥነ - ልቦና ባለሙያው ሔኖክ ሃ/ማርያም ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ፀፀት ስለሚያመጣው ጉዳትና መወሰድ ስላለባቸው መፍትሄዎች አብራርተዋል፡፡…

የሳንባ ምች ምንነት፣ መንስዔና ህክምና

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳምባ ምች በባክቴሪያ፣ በቫይረስ ወይም በፈንገስ ምክንያት የሚመጣ የአንዱ ወይም የሁለቱም ሳንባ ኢንፌክሽን ነው። ማንኛውም ሰው በሳንባ ምች ሊጠቃ የሚችል ቢሆንም በከፍተኛ ሁኔታ ለበሸታው ተጋላጭ የሆኑት ዕድሜያቸው 65 እና ከዚያ በላይ የሆኑ…

የጨጓራ ሕመም እንዳይባባስ መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርካቶች የጤና ዕክል የሆነው የጨጓራ ሕመም ጥንቃቄ በጎደለው አመጋገብ፣ መጠጥ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች እንደሚባባስ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ሕመሙ እንዳይባባስም ለጨጓራ ቱቦ አለመዘጋት ችግር በአመጋገብ እና መጠጥ ላይ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ…

ስለ ሀሞት ጠጠር አጋላጭ ምክንያቶች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐሞት ከረጢት/ፊኛ ጠጠር በተለምዶም የሐሞት ጠጠር የሚባለው የሐሞት ፊኛ ውስጥ ጠጠር ሲከማች ነው። ይህ ጠጠር ለምን እና እንዴት እንደሚፈጠር ሳይንሳዊ ድምዳሜ ላይ መድረስ ባይቻልም የተለያዩ መላምቶችን ግን መጥቀስ ተችሏል። እነዚህም…

ራስን አለመቀበል የሚፈጥረው ያልተገባ የውድድር መንፈስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰብዓዊ ባህሪያት አንዱ የሆነው አዎንታዊ የውድድር መንፈስ መኖር ጤናማ ቢሆንም በአንጻሩ ሲሆን ደግሞ ከፍተኛ የሥነ-ልቦና ችግር እንደሚሆን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ የሥነ-ልቦና ባለሙያው አትክልት ዳኘው ራስን ያለመቀበል የሚፈጥረውን…

ከሰዓት በኋላ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሰዎች ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰዓት በኋላ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሰዎች በአንጻራዊነት ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ሲል አንድ ጥናት አመላከተ፡፡ ጥናቱ በዚህ ዓመት 18 በናቹራል ኮሙኒኬሽን እትሙ በብሪታኒያ ባዮሜዲካል ዳታቤዝ ውስጥ ከ92 ሺህ ሰዎች የጤና እና…

እየተስተዋለ ያለው የጉንፋንና ኢንፍሉዌንዛ በሽታ እንዳይስፋፋ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተስተዋለው የጉንፋንና ኢንፍሉዌንዛ በሽታ እንዳይስፋፋ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አሳስቧል። የጤና ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር ባደረገው የዳሰሳ ጥናት አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ…

በቂ እንቅልፍ የመተኛት የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂ እንቅልፍ ያለማግኘት ለብዙ በሽታዎች የመጋለጥ እድልን እንደሚጨምር በጤናው ዘርፍ የተጠኑ ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ በቂ እንቅልፍ መተኛት ማለት አልጋ ላይ የምናሳልፈው ጊዜ ማለት ሳይሆን በእንቅልፍ ያሳለፍነውን ጊዜ መጠን የሚገልጽ እንደሆነም ነው…

የጡት ካንሰር ምንነትና ሕክምናው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር በዓለማችን ካሉ የካንሰር ዓይነቶች መካከል በገዳይነቱ አምስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከሚከሰቱ የካንሰር ዓይነቶች መካከል የጡት ካንሰር 33 በመቶ ሲሆን፥ በበሽታው መያዝና መሞት ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መጥቷል።…

የወባ ሥርጭትን ለመቆጣጠር  ዜጎች የመከላከያ መንገዶችን በትክክል ሊተገብሩ ይገባል – ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን የወባ ሥርጭት ለመቆጣጠር ዜጎች የወባ መከላከያ መንገዶችን በትክክል ሊተገብሩ እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ አሳሰቡ፡፡ 5ኛው ሀገር አቀፍ የወባ ሳምንት “ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል“በሚል መሪ ሃሳብ በአሶሳ…