የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የአንድ ጤና መርሐ ግብርን ለመተግበር ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የአንድ ጤና (ዋን ሄልዝ) መርሐ ግብርን ተግባራዊ ለማድረግ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
በዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቴክኒካል ኦፊሰር ዶክተር ሞሃመድ ኢብራሂም÷ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና…
የሆድ ድርቀትን መከላከያ ዘዴ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆድ ድርቀት ህመም በአብዛኛው በአመጋገብ ለውጥ እና በበቂ ሁኔታ በፋይበር የበለጸጉ ምግቦችን ባለመመገብ ይከሰታል፡፡
በዕድሜ ገፋ ያሉ፣ ሴቶች፣ በቂ የሆነ በፋይበር የበለጸገ ምግብ የማይመገቡ፣ ለተለያየ ህመም መድኃኒት የሚወስዱ፣ የአንጎል እና…
ዕድሜያቸው ከ50 በላይ የሆኑ ሴቶች ለአጥንት መሳሳት ተጋላጭ ናቸው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለይም የወር አበባ ማየት ያቆሙ እና ከ50 ዓመት በላይ የሆናቸው ሴቶች በአጥንት መሳሳት አማካኝነት ለሚከሰት የአጥንት ህመም (ስብራት) ተጋላጭ እንደሆኑ ይገለጻል፡፡
ለአጥንት ህመም አጋላጭ ከሆኑ መንስኤዎች አንዱ የአጥንት መሳሳት ብዙ ጊዜ…
የጨረር ሕክምና አስፈላጊነት እና የሚሰጥባቸው ምክንያቶች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨረር ሕክምና እንደ ደረጃዎቹ ቢለያይም ለየትኛውም የካንሠር ሕክምና ይሰጣል፡፡
በደረጃዎቹ እና ዓይነቶቹ መሰረት የካንሠር ህመም÷ በቀዶ ጥገና፣ በሚዋጥ እና በመርፌ በሚሰጡ መድኃኒቶች እንዲሁም በጨረር እንደሚታከም ባለሙያዎች ይገራሉ፡፡…
ለኢትዮጵያ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ያስፈልጋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ወቅታዊ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት መምህር ዶክተር ሚርጊሳ ካባ እንደገለጹት÷ የማህበረሰብ ጤና ከእንስሳት፣…
ኢትዮጵያ ክትባቶችን እንድታመርት ከተለዩ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ክትባት እንዲያመርቱ ከተለዩ ሥድስት የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ተገለጸ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ከአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል ጋር በመተባበር የክትባት ማምረቻዎችን ለመገንባት ሥድስት የአፍሪካ ሀገራትን ለይቷል፡፡…
የፖላንድ ህክምና ቡድን ለ2ኛ ጊዜ ሲያከናውን የነበረውን የነጻ ህክምና አገልግሎት አጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ የፖላንድ ህክምና ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ከየካቲት 17 እስከ 26ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በጥቁር አንበሳ እና በጦር ሃይሎች ስፔሻይዝድ ሆስፒታል ሲያከናውን የነበረውን የነጻ ህክምና አገልግሎት አጠናቅቋል።
31 የበጎ ፍቃደኛ የህክምና…
በትራኮማ ምክንያት የሚከሰትን ዐይነ ስውርነት ለመከላከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራኮማ በሽታ ምክንያት የሚከሰትን ዐይነ ስውርነት ለመከላከል እና ለማከም የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ በባህርዳር ከተማ ተጀመረ።
በንቅናቄው የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ በትራኮማ በሽታ ምክንያት የዐይን ቆብ ፀጉር በመቀልበስ ለዐይነ ስውርነት…
ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የእናቶችና ሕጻናትን ጤና አገልግሎት ለማሻሻል የአጋር አካላት ሚና ወሳኝ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎች ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የእናቶች እና ሕጻናትን ጤና አገልግሎት ለማሻሻል የአጋር አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ።
የተዋልዶ ጤና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ህብረት 3ኛው ዓመታዊ ጉባዔ የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች…
የሳንባ ፈንገስ ኢንፌክሽን መንስኤና ምልክቶቹ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈንገስ ኢንፌክሽን በሰው ላይ በተለያዩ ቦታዎች ሊፈጠር ይችላል፡፡
የልብና ደረት ውስጥ ቀዶ ሕክምና ሰብ ስፔሻሊስት ዶክተር ሲሳይ በቀለ እንደገለጹት፥ ሳንባ በፈንገስ ኢንፌክሽን ከሚጠቁ የሰውነት ክፍሎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡
እንደ ፎረፎር…