ለመርሳት ችግር የሙዚቃ ህክምና
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙዚቃ ህክምና የማስታወስ ችግር ላለባቸው ሰዎች ተስማሚ ህክምና መሆኑን ጥናት አመላከተ፡፡
ከአዕምሮ ህመም ጋር የሚያያዘው ይሄው ችግር ሰዎች በዕለት ከዕለት ህይታቸው ማሰብ፣ ማመዛዘንና ማስታወስ እንዳይችሉ የሚያደርግ ነው፡፡
ይህ የጤና እክል…
ጭንቀት፣ ምልክቶቹ እና መፍትሄዎቹ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለማሳካት የምንፈልጋቸው ነገሮች ከዓቅማችን በላይ ሲያሳስቡን እና ስናውጠነጥን የሚፈጠር ከገደብ ያለፈ ስሜት፥ ጭንቀት ነው ተብሎ ሊበየን ይችላል።
ጭንቀት ከፍላጎቶቻችን ወይም ከሁኔታዎች ጋር ራሳችንን ማጣጣም ሲከብደን የሚፈጠር ስሜት ነውም ሊባል…
የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ መንስዔ እና መከላከያ መንገዶች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን አሁን ወጣቶችን ጨምሮ በርካታ ሰዎች በጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ ሳቢያ ለህልፈት የመዳረጋቸው ዜና በተደጋጋሚ ይደመጣል።
ከዚህ ባለፈም ከአጋጣሚው በህይወት ተርፈው የተወሰነ የሰውነት ክፍላቸው አልታዘዝ ብሏቸው በሰው እርዳታ ነገሮችን…
ራስ ምታትን ለማስወገድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ራስ ምታት በሚከሰትበት ጊዜ ወደ ሐኪም ቤት ሳይጓዙ ቀለል ያሉ ነገሮችን በማድረግ ህመሙን ማስታገስ ይችላሉ፡፡
ቀዝቃዛ ነገሮችን በራስ ላይ መጠቅለል፦ የራስ ምታት ወይም ከፍተኛ ማይግሬን በሚያጋጥምበት ጊዜ ቀዝቃዛ ነገሮችን በግንባር ላይ በመጠቅለል…
አሜሪካ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ አደገኛ የህዝብ የጤና ስጋት መሆኑን አወጀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የዝንጀሮ ፈንጣጣ እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ በሽታውን አደገኛ የህዝብ የጤና ስጋት መሆኑን አወጀች።
አሜሪካ እስከ ትናንትና ብቻ ከ6 ሺህ 600 በላይ ሰዎች በዝንጀሮ ፈንጣጣ መያዛቸውን ማረጋገጧ የተነገረ ሲሆን ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ…
ለ11 ሆስፒታሎች ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የላቦራቶሪ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሃዮ ስቴት ግሎባል ዋን ሄልዝ ፕሮግራም በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው 11 ሆስፒታሎች ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የላቦራቶሪ መሳሪያዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ…
የሥኳር ሕመም ምልክቶች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች ሐኪም ዘንድ ከመቅረባቸው በፊት በሥኳር ሕመም ተይዘው ሊሆን እንደሚችል በሚያሳዩት ምልክቶች ቀድመው ሊገነዘቡ ይችላሉ፡፡
በተደጋጋሚ የሽንት መምጣት፣ ውሃ ጥም፣ ክብደት መቀነስ፣ ተደጋጋሚ የርሃብ ስሜት፣ ብዥ ያለ ዕይታ፣ የእጅ ወይም የእግር…
እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ ሕጻናት በኤድስ እንዳይያዙ ለማረጋገጥ የሚሰራ ዓለም አቀፍ ጥምረት ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕፃናት በኤድስ እንዳይያዙ የሚሰራ ዓለም አቀፍ ጥምረት መመስረቱን የዓለም ጤና ድርጅት በይፋዊ ገጹ አስታውቋል፡፡
ጥምረቱ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ ማንኛውም ሕጻን ከኤድስ ነጻ እንዲሆን የማድረግ ግብ እንዳለው ተጠቁሟል።
እስካሁን በዓለም…
የበለጸጉ ሀገራት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ክትባት በቅድሚያ ለማግኘት ሽሚያ ላይ ናቸው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኮኖሚ የበለጸጉ ሀገራት አፍሪካን በመዘንጋት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ክትባትን በቅድሚያ በእጃቸው ለማስገባት ሽሚያ ላይ መናቸው ተገልጿል፡፡
የበለጸጉ ሀገራት በሚሊየን የሚቆጠር የዝንጀሮ ፈንጣጣ ክትባት ለመግዛት እየጠየቁ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡…
በኒውዮርክ እየተባባሰ የመጣውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ለመግታት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውዮርክ ገዥ ካቲ ሆቹል የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ እርምጃዎችን ለመውሰድ በግዛቷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጃቸውን አስታወቁ።
የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል ÷ ከትናንትና ጀምሮ በኒውዮርክ ግዛት…