Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ዛሬም ቁርጠኛና ዝግጁ ነን – የመከላከያና የፖሊስ አባላት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና የህዝብ ደህንነት በተቀናጀ አግባብ በአስተማማኝነት ለመጠበቅ ዛሬም ቁርጠኛና ዝግጁ መሆናቸውን የመከላከያና የፖሊስ አባላት ገለጹ።
"ህብር ለሁለተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሃሳብ የጳጉሜን 3 ሉዓላዊነት ቀን የሀገር…
በመዲናዋ 837 መኖሪያ ቤቶች ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች ተበረከቱ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ክ/ከተሞች የተገነቡ 837 መኖሪያ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታ ነዋሪዎቻች አስተላልፏል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት÷በአጭር ጊዜ ውስጥ…
ሉዓላዊነት በደምና በላብ የሚጠበቅ ዕሴት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሉዓላዊነት በደምና በላብ የሚጠበቅ ነው ዕሴት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ።
በሳይንስ ሙዚዬም የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ንግግር ያደረጉት ም/ጠ/ሚ ተመስገን ÷ሉዓላዊነት በደምም፤ በላብም…
ሕዳሴ ግድብ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ ያለው ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክት ነው – አሸብር ባልቻ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የጎላ አበርክቶ ያለው ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክት መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው እንዳሉት÷ የሕዳሴ ግድብ…
ኢትዮጵያ የነገው ትውልድ ርስት ናትና ሉዓላዊነቷን አስከብረን እናኖራታለን – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የነገው ትውልድ ርስት ናትና ሉዓላዊነቷን አስከብረን እናኖራታለን ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።
አቶ አደም ፋራህ ዛሬ በተለያዩ…
ተማሪዎች ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ መሠራት አለበት- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ለትምህርት ዘርፍ ትኩረት በመሥጠት የክልሉ ተማሪዎች ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ በትጋት እንዲሠራ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡
21ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባዔ "የማኅበረሰብ ተሳትፎ ለትምህርት…
ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ የሉዓላዊነት ቀንን ስናከብር ዋጋ ከፍለው ሀገር ያቆዩትን በመዘከር ነው አሉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሉዓላዊነት ቀንን ስናከብር ዋጋ ከፍለው ኢትዮጵያን ያስቀጠሉ ባለታሪኮችን በመዘከር ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡
የሉዓላዊነት ቀን ጳጉሜን 3 “ኀብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ሐሳብ በክልሉ እየተከበረ…
ጳጉሜን 3 – የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 3 - የሉዓላዊነት ቀን በሲዳማ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች እየተከበረ ነው፡፡
ቀኑ "ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ የሚገኘው፡፡
በተመሳሳይ…
የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የዜጎች ተሳትፎ ወሳኝ ነው – አምባሳደር ታዬ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የዜጎች ተሳትፎ ወሳኝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ፡፡
ጳጉሜን 3- የሉዓላዊነት ቀን ለሀገር ሉዓላዊነት መከበር ለተከፈለ ዋጋ ክብር በመስጠት በአዲስ አበባ ሳይንስ…
በአዳማ ከተማ የሉዓላዊነት ቀን በወታደራዊ የሰልፍ ትርዒት እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ወታደራዊ የሰልፍ ትርዒት እየተከበረ ይገኛል፡፡
የሉዓላዊነት ቀን "ህብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው።
ቀኑ እየተከበረ ያለው በለውጥ ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያን…