Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሠመራ ለሚገነባው የወንጀል ምርመራ ቢሮ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ለሚያስገነባው የወንጀል ምርመራ ቢሮ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ያስቀመጡት÷ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እና የሠመራ ከተማ ከንቲባ አብዱ ሙሳ ናቸው፡፡…

በጋራ ጥረታችን የጀመርነው ሥራ ፍጥነቱን ጠብቆ እንዲሄድ እንረባረብ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና አቅማችንን በምሉዕ ለመጠቀም በጋራ ጥረታችን የጀመርነው ሥራ ፍጥነቱን ጠብቆ እንዲሄድ መረባረብ ይገበል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷የወቅቱ…

የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ልዑክ ዛሬ ባሕር ዳር ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑም÷ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴን፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበልን፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት የሚቀየው የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ በአዳማ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ኮሚቴው በሦስት አጀንዳዎች ላይ ውይይት እንደሚያደርግ የተገለጸ ሲሆን÷ የመወያያ ርዕሰ ጉዳዮችንም በአብላጫ ድምፅ በማፅደቅ ስብሰባው…

በጣሊያን ኢትዮጵያን ወክሎ የተሳተፈው ሰርከስ ቡድን በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን በተካሄደው ዓለም አቀፍ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ የተሳተፈው የብላክ ላየን ሰርከስ ቡድን የዓለምን ክብረ ወሰን በመስበር በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ተመዝግቧል፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ÷ የዓለምን ክብረ ወሰን በመስበር…

ሰላም እንዲረጋገጥ የሰላም ሰራዊት አባላት ከፍተኛ ሥራ ማከናወናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቀጣይነት ያለው ሰላም እንዲረጋገጥ የሰላም ሰራዊት አባላት ያከናወኑት ሥራ ከፍተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በከተመዋ የተካሄዱ ሐይማኖታዊ እና የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ…

በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ልማትና አብሮነት ላይ ያተኮረ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ የሰላም ግንባታ፣ ዘላቂ ልማትና አካባቢያዊ አብሮነት ላይ ያተኮረ ጉባዔ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው "ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲና ሶማሊ ላንድ መካከል ቀጣናዊ ትስስርን ለመፍጠር፣ ለሰላም…

የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ እጩ መኮንኖችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ለ24ኛ ዙር በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን የአንድነት ኮርስ እጩ መኮንኖችን አስመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የድሬዳዋ ከተማ…

ታጣቂ ኃይሎች የሰላምን ጥሪ ተቀብለው የዜጎችን ህይወት በሚለውጥ ስራ ሊሰማሩ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታጣቂ ኃይሎች የሰላምን ጥሪ ተቀብለው የዜጎችን ህይወት በሚለውጥ ስራ ሊሰማሩ ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ። በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህሩ በቃሉ አጪሶ እና በአሶሣ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስ መምህርና ዲን…

ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተጠናቀቁ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ከሁለት ሳምንት በኋላ ለሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተጠናቀቁ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። ከየካቲት 6 እስከ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና ከ112…