Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ቀይ ባህር የኢትዮጵያ ብቸኛ መተንፈሻዋ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀይ ባህር የኢትዮጵያ ብቸኛ መተንፈሻዋ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደብን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት ፥ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ በአፍሪካ ቀንድ ያሉ ሀገራት እንዲሁም መላው የአፍሪካ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር የ67 አውሮፕላኖች የግዢ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ትልቁ የተባለለትን 67 ቦይንግ ጀት አውሮፕላኖች የግዢ ሥምምነት ተፈራረመ፡፡ በሥምምነቱ መሰረት አየር መንገዱ 11 ቦይንግ 787 ድሪምላይነር እንዲሁም 20 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን…

በጤና ተቋማት ያሉ የእናቶች ማቆያዎች የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ሚናቸውን እየተወጡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ተቋማት ያሉ የእናቶች ማቆያ ቤቶች የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በወሊድ ምክንያት የሚከሰት የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ነባር ማቆያ ቤቶችን ለማጠናከር እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ አዳዲስ ቤቶችን ለመገንባት…

ለኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል የመሪ ቃል ትንተና ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ብዝኃነት እና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት" በሚል መሪ ሐሳብ ለሚከበረው 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል የመሪ ሐሳብ ትንተና ተካሂዷል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ- ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በዓሉ ከሕዳር 25 እስከ ሕዳር…

ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ማንንም ለመጉዳት አይደለም – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ማንንም ለመጉዳት አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው የዲፕሎማሲ ጥያቄዎች ማብራሪያ…

የፕሪቶሪያው ስምምነት እናቶች ተጨማሪ ልጆች እንዳይሞትባቸው አድርጓል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው ስምምነት ቢያንስ ቢያንስ ለኢትዮጵያ እናቶች ተጨማሪ ልጆች እንዳይሞትባቸው ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የፕሪቶሪያውን ስምምነት በተመለከተ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሥራ እድል ፈጠራን፣ ሌብነትን፣ የጫካ ፕሮጀክትንና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በተመለከተ ከሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች…

👉ባለፉት ወራት እስካሁን ባለው ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰው ስራ ይዟል፣ በውጭ ሀገር ብቻ 100 ሺህ ሰው በህጋዊ መንገድ የሥራ ስምሪት ተሰርቷል፣ 👉ወጣቶች በቀንና በማታ ስራ የሚያገኙባቸው ፕሮጀክቶች ተፈጥረዋል፤ መስፋት አለባቸው፣ 👉ብዙ ህዝብ ስላለን ብዙ ስራ ካልፈጠርን በስተቀር የስራ…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን ሞሽን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም በፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የቀረበውን የ2016 የመንግስት የትኩረት አቅጣጫ ሞሽን በመሉ ድምፅ አፅድቋ፡፡ 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ…

የሀገር ውስጥ ገቢና ወጪ ላይ ተጨማሪ ሥራዎች እንደሚጠበቁ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ገቢና ወጪን በተመለከተ ተጨማሪ ሥራዎች እንደሚጠበቁ አሃዞች ማመላከታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ የመንግሥት ገቢና ወጪን በተመለከተ ምንም እንኳ አሁንም ከፍተኛ ሥራ የሚጠይቅ ቢሆንም በአሃዝ ደረጃ ሲታይ…

17 ኩባንያዎችን ያቀፈ የቻይና የኢንዱስትሪና ንግድ ፌዴሬሽን ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቅርቡ በቻይና ያደረጉትን ጉዞ ተከትሎ 17 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…