Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሐረርን የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ የሚከናወኑ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረር ከተማን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተወለዳ አብዶሽ በሰጡት መግለጫ ÷ ሐረር ከተማን የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ “በኤየር ካርጎ ኒውስ አዋርድ 2023” በሁለት ዘርፍ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነትና ሎጂስቲክስ  ዘርፍ “በኤየር ካርጎ ኒውስ አዋርድ 2023” በሁለት ዘርፎች አሸንፏል፡፡ አየር መንገዱ የዓመቱ ምርጥ የጭነት አየርመንገድ ሽልማትን ለ2ኛ ጊዜ እንዲሁም የአፍሪካ ምርጥ የጭነት አየር መንገድ ሽልማትን…

የመጀመሪያው የአይሱዙ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የአይሱዙ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ፣ሽያጭና ድህረ ሽያጭ ማዕከል በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ÷የጭነት ተሽከርካሪዎች እንዲመረቱ…

በመዲናዋ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈቃድ የወሰዱ አካላት ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በበጀት ዓመቱ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈቃድ የወሰዱ አካላት ወደ ጅምር የግንባታ ስራ መግባታቸውን የከተማዋ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በባለስልጣኑ የግንባታ ክትትልና ቁጥጥር ዘርፍ ዳይሬክተር ከማል ጀማል…

የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ በሙሉ አቅሙ ኃይል ማመንጨት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የተርባይኑ ጥገና ተጠናቆ በሙሉ አቅሙ ኃይል ማመንጨት መጀመሩን የጣቢያው ስራ አስኪያጅ ብሩክ ኤባ ገለጹ። የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ስራ አስኪያጅ ብሩክ ኤባ፤ አሁን ላይ የኃይል ማመንጫ…

ለ7 ነጥብ 3 ሚሊየን ወገኖች የምግብና የገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ወገኖች የምግብና የገንዘብ ድጋፍ መደረጉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፤ በሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታ፣ የአስቸኳይ ድጋፍ፣ የግብርና ስራዎችና ሌሎች ሀገራዊ…

ከዚህ ቀደም ለልማት ስራ ባልዋለ አካባቢ የቅባት እህል በስፋት እየለማ ነው – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ቀደም ለልማት ስራ ያልዋለና በረሀማ የሆነ አካባቢ ለዘይት ፋብሪካ በግብአትነት የሚውል የቅባት እህል በስፋት እየለማ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ። የተፈጥሮ ጸጋን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ ውጤታማ…

ቱርክ ከአፍሪካ ጋር በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር ታደርጋለች – ኤርዶሃን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ ከአፍሪካ ጋር በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር እንደምታደርግ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን ገለጹ፡፡ ኤርዶሃን በ4ኛው የአፍሪካ -ቱርክ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የቱርክ ባለሃብቶች በአፍሪካ…

የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመቅረፍ የመምህራን ጉዳይ ሊጤን ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተማሪዎች ውጤት ላይ የተመዘገበውን ዝቅተኛ ውጤት ለማሻሻልና የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመቅረፍ የመምህራን ጉዳይ ሊጤን እንደሚገባው ምሁራን ተናገሩ። ምሁራኑ ለተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ሁሉም ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብለዋል።…

በሀውዜን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ 6 ተማሪዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሀውዜን ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ 6 ተማሪዎች ሕይወት አለፈ። አደጋው ተማሪዎች ከዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ መልቂያ ፈተናን ተፈትነው ትናንት ከሰዓት በኋላ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲጓዙበት…