Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሐረሪ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ተጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ሚኒስትሮች የፌደራል እንዲሁም የክልሉ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀምሯል። በክፍለ ከተማው የቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጨምሮ በ12 ወረዳዎች በተመረጡ ቦታዎች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተከናወነ ይገኛል።…

“አረንጓዴ አሻራ ጉልበታችንን፣ አብሮነታችንንና ሀገራዊ ጥንካሬያችንን መፍጠር የቻልንበት ነው” – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) “አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በሀገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ በነበሩ ፈተናዎች ውስጥ ሆነንም ጉልበታችንን፣ አብሮነታችንንና ሀገራዊ ጥንካሬያችንን መፍጠር የቻልንበት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገለግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል ዘመቻ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል ዘመቻ ተጀምሯል። የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሃገሪቱ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። እስከ ምሽት 12 ሰአት ድረስ በሚቆየው የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ለ2016 በጀት ዓመት ከ22 ቢሊየን 637 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ጉባኤ ለ2016 በጀት ዓመት የቀረበለትን ከ22 ቢሊየን 637 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። በበጀት ዓመቱ በክልሉ የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የነዋሪውን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት…

የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ህብረተሰቡ በአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሀረሪ እና የሲዳማ ክልል ርእሳነ መስተዳድሮች  በነገው እለት ለሚከናወነው በአንድ ጀንበር  ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ÷በአረንጓዴ አሻራ መርሃግብሩ…

ነገ ለሚከናወነው የ500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር መርሃ ግብር በመዲናዋ የተለዩ የመትከያ ስፍራዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ ለሚከናወነው የ500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ በአንድ ጀንበር መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ የተለዩ የመትከያ ስፍራዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ በዚህም፡- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተከላ ቦታ ልዩ ስም:- ትልቁ አቃቂ ወንዝ…

በትግራይ ክልል በነገው ዕለት በአንድ ጀንበር 3 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በነገው ዕለት በአንድ ጀንበር 3 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት መደረጉን  የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ግብርናና ተፈጥሮ ኃብት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የደን ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ተስፋይ ተክለኃይማኖት÷ በአንድ…

በአምባሳደር ብርቱካን አያኖ የሚመራ ልዑክ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል የተያዘው እቅድ ላይ ለመሳተፍ ድሬዳዋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የሚመራ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች እና ስራተኞች ልዑክ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል የተያዘው እቅድ ላይ ለመሳተፍ ድሬዳዋ ገብቷል፡፡ ልዑኩ…

እኛ ኢትዮጵያውያን ካለብን ችግር የምንወጣው ንባብን ልክ እንደ አረንጓዴ አሻራ ዕለት በዕለት ስንተክል ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)እኛ ኢትዮጵያውያን ካለብን ችግር የምንወጣው ንባብን ልክ እንደ አረንጓዴ አሻራ ዕለት በዕለት ስንተክል ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ መጻሕፍት የህይወት ዘመን ጓደኛ ናቸው ሲሉም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ…