Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በዋሽንግተንና አካባቢው ከሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋሽንግተን እና አካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። ከንቲባዋ በዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ አካባቢዎች ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀዋል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፕሬዚዳንት ኤርዶኻን የደስታ መልዕክት ላኩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ ለተመረጡት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን የእንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት አስተላለፉ። ትናንት በቱርክ በተደረገ ምርጫ ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በድጋሚ ተመርጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በአዲስ አበባ የንግዱ ዘርፍ ማህበረሰብና ባለሃብቶች የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የንግዱ ዘርፍ ማህበረሰብና ባለሃብቶች በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ ጎብኝተዋል። "ከቤተ-ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ሃሳብ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀው የግብርና ሳይንስ…

አቶ ደመቀ የጉዋንዡ ከተማን ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር ማስተሳሰር እንደሚያስፈልግ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የጉዋንዡ ከተማን ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር የማጎዳኘት ፍላጎት እንዳለው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገልጸዋል። በቻይና ጉብኝት እያደረጉ ያሉት አቶ ደመቀ የጉዋንዡ ከተማ ከንቲባ ጉዎ…

አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ለመከላከያ ሠራዊት ለደተረገው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በተለያዩ አከባቢዎች ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ለደተረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።   ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ለሠራዊቱ የተደረገው ከፍተኛ የድጋፍ…

አቶ ደመቀ የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።   አቶ ደመቀ÷ በቻይና የኢንቨስትመንት ዋና ማዕከል በሆነችው ጉዋንግዡ በተካሄደው…

አቶ ፍቃዱ ተሰማ በኦሮሚያ ክልል ሕዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት ላሳየው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ የክልሉ ሕዝብ ለመከላከያ ሰራዊት ላሳየው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ አቶ ፍቃዱ ባስተላለፉት መልዕክት÷ዛሬ በመላው ኦሮሚያ ሕዝቡ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያለውን ፍቅርና…

በባንኮች የሚሰጠው ብድር ፍትሃዊ እና የብዙሃኑን ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ሊሆን ይገባል- አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባንኮች የሚሰጠው ብድር ፍትሃዊ እና የብዙሃኑን ተጠቃሚነት ያረጋገጠ እንዲሆን በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የብሄራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ ገለጹ፡፡ አቶ ማሞ ÷ አሁን ላይ በመላው ኢትዮጵያ 11 ሺህ የሚሆኑ ቅርጫፎች ያሏቸው 31 ባንኮች…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ  ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በአሶሳ ከተማ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የህብረተብ ክፍሎች ለሰራዊቱ ያላቸውን አለኝታነት ገልፀዋል። የሰልፉ ተሳታፊዎች መተኪያ የሌለውን ውድ…

በሶማሌ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በጅግጅጋ ከተማ በተካሄደ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ በከተማዋ ከሁሉም ክፍለከተሞች የተውጣጡ ዜጎች በጅግጅጋ ስታዲየም ተገኝተው ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።…