Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ማህበሩ ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር የ212 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር እና ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የ2023 የሁለትዮሽ ትብብር ስምምነት ተፈራረመዋል። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ዋና ፀሃፊ አቶ ጌታቸው ታዓ እና የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የኢትዮጵያ ልዑክ…

የሳይበር ጥቃቶችን በመከላከል ከ15 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት የሳይበር ጥቃቶችን በመከላከል ከ15 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለፀ ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በ2015…

የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሚኒስትሯ በሃገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ሁለት ዝግጅትና ይዘት ከአንደኛው የቀጠለና የሃገሪቱን ቀዳሚ የኢኮኖሚ እድገት ፍላጎቶችና…

በሐረሪ ክልል በበጋ የመስኖ ስንዴና በአትክልት ልማት አበረታች ስራዎች እየተከናወኑ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በበጋ የመስኖ ስንዴና በአትክልት ልማት አበረታች ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪና የክልሉ ካቢኔ በክልሉ ኤረር ወረዳ በበጋ መስኖ ልማት እየለማ ያለን የስንዴና…

11ኛው የበጎ ሰው ሽልማት የእጩዎች ጥቆማ የፊታችን የካቲት 1 ቀን ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ ሰው ሽልማት 11ኛው መርሐግብር የእጩዎች ጥቆማ ከየካቲት 1 ቀን እስከ መጋቢት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ለአንድ ወር የሚካሄድ መሆኑን የበጎ ሰው ሽልማት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ አስራ አንደኛውን የበጎ ሰው ሽልማት የእጩዎች ጥቆማ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በግማሽ ዓመቱ 13 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በግማሽ ዓመቱ 13 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጥር 16 እስከ 19 ቀን 2015 ዓ.ም የ2015 ግማሽ የበጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ጉባኤ ተከትሎ በዛሬው እለት ጋዜጣዊ መግለጫ…

በጦርነቱ ለወደሙ 71 ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ሙሉለሙሉ ከወደሙ ትምህርት ቤቶች የ71 ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ÷ የትምህርት ቤቶቹ ግንባታ በዚህ አመት ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅና ለ2016…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ተቋሙ በፎቶ ካሜራ፣ በቪዲዬ ካሜራ ፣በቪዲዮ ኤዲቲንግና ግራፊክስ ክህሎት ቴክኒክ ያሰለጠናቸውን የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ሰራተኞችን ነው…

በደብረብርሃን ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሃብቶች አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ከተማ እና አካባቢዋ መዋዕለ ንዋይ ለሚያፈሱ ባለሃብቶች አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት እንደገለጹት÷ በደብረ ብርሃን ከተማ እና አካባቢዋ…

የግብር ክፍያዎችን በቴሌ ብር መሰብሰብ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የገቢዎች ሚኒስቴር የግብር ክፍያዎችን በቴሌ ብር ለመሰብሰብ የሚያስችል ስምምነት አደረጉ።   ስምምነቱ ግብር ከፋዮች የግብር ክፍያዎችን ቴሌ ብር የዲጂታል ክፍያ ስርዓት ተጠቅመው በየትኛውም ጊዜ እና ቦታ ሆነው…