Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በህገወጥ መንገድ ተፈትቶ ሲዘዋወር የነበረ ከ2 ሺህ 500 በላይ የባቡር ሃዲድ ማቀፊያ ብሎን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ ተፈትቶ ሲዘዋወር የነበረ 2 ሺህ 590 የባቡር ሃዲድ ማቀፊያ ብሎን በሶማሌ ክልል ኤረር ወረዳ መጋሌ አድ ቀበሌ ከነተጠርጣሪዎቹ ተያዘ፡፡ የባቡር ሃዲድ ማቀፊያ ብሎን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ የፌዴራል ፖሊስ እና የክልል…

ወጣቱን ትውልድ በቴክኖሎጂው መስክ ማሰልጠን ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል ወጣት በሆነበት ሀገር ወጣቱን ትውልድ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ማሰልጠን እና ማብቃት ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከ “አይ ኮግ ኤ ሲ…

ደቡብ ሱዳን ኢትዮ ቴሌኮም በዘርፉ ለሚያደርገው ተሳትፎ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ የተመራ የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ አመራር ልዑክ በደቡብ ሱዳን የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑካኑ ከደቡብ ሱዳን ኢንፎርሜሽን፣ ኮሙዩኒኬሽን እና የፖስታ አገልግሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ ከብሄራዊ…

በኅገ ወጥነት ሲዘዋወር የነበረ 4 ኪሎ ግራም “ማግናታይት” የተባለ ማዕድን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥነት ሲዘዋወር የነበረ አራት ኪሎ ግራም የሚመዝን ማግናታይት የተባለ ማዕድን በሀረር ከተማ መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በድሬድዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በደረሰው መረጃ እና በተደረገ የክትትል በሀረር ከተማ ማእድኑን ሲያዘዋውሩ…

የሰላም ስምምነቱን ለማፅናትና ኢትዮጵያ የጀመረችውን የልማት ጉዞ ለማሳካት ዝግጁ ነን-የትግራይ ክልል ምሁራንና ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ለማፅናትና ኢትዮጵያ የጀመረችውን የልማት ጉዞ ለማሳካት የዜግነት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የትግራይ ክልል ምሁራንና ወጣቶች ገለጹ። የትግራይ ክልል ተወላጅ ምሁራንና ወጣቶች በኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ፣ በሰላም…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፍትህ አካላት እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፍትህ አካላት የምክክር መድረክ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ከፍትህ ጋር ተያይዘው የሚታዩ ችግሮችን መቅረፍ በሚቻልበት ሂደት ላይ ምክክር የተደረገ ሲሆን ÷ በዚህም ሙስናና ብልሹ አሰራሮች…

በበጀት ዓመቱ ከቡና 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት 360 ሺህ ቶን ቡና በመላክ እስከ 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የግብይት ዘርፍ ኃላፊ ሻፊ…

የፖሊስ ሰራዊት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ እድገት ማሳየቱ ተስፋ ሰጪ ነው -አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጭር ጊዜ ውስጥ የፖሊስ ሠራዊት ከፍተኛ አድገት ማሳየቱ ተስፋ ሰጪ ሆኖ አግኝተነዋል ሲሉ በተባበሩት ዐረብ ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ገለጹ፡፡ በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራአፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ተገመገመ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት እና የ2015 ሩብ ዓመት አፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ተገምግሟል። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማው የስራ ሃላፊዎች…

በኢትዮጵያና ሱዳን መካከል በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና በፀጥታ ዙሪያ በጋራ ለመስራት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሱዳን በሚዋሰኑበት ቀጠና በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና በፀጥታ ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ የጦር አመራሮች ቀጠናውን የሠላም እና የልማት ኮሊደር ለማድረግ እና ሕገ-ወጥ…