Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በጎፋ ዞን ከ155 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ዞኑ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ለተከታታይ አራት ዓመታት በአየር መዛባት ምክንያት በተከሰተ የምርት መቀነስ ከ 155 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ መጋለጣቸውን የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ…

በምግብ ራስን መቻል የህዝብን መሰረታዊ ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የሀገርን ክብርም ማስጠበቅ ነው-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ ራሳችንን ከቻልን የህዝባችንን መሰረታዊ ፍላጎት ማሟላት ብቻ ሳይሆን የሀገርን ክብርም የምናስጠብቅበት ይሆናል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ግብርናን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እስካሁን በተደረጉ ጥረቶችና በተገኙ…

በሶማሊያ መከላከያ ሚኒስትር አብዱልከድር የተመራ ልዑክ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ መከላከያ ሚኒስትር አብዱልከድር መሃመድ ኑር የተመራ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የሥራ ስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብቷል። ለልዑካን ቡድኑ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል ይልማ መኳንንቴ አቀባበል…

በአለታ ወንዶ ከተማ በአንዲት ግለሰብ መኖሪያ ቤት በርካታ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ሀለታ ወንዶ ከተማ በአንዲት ግለሰብ መኖሪያ ቤት በርካታ ህገወጥ የጦር መሳሪያ መያዙ ተገለፀ፡፡ ከብሔራዊ መረጃና ደኀንነት አገልግሎት ኦፊሰሮች በደረሰ መረጃ በሲዳማ ክልል ልዪ ኃይል ፖሊስ ክትትል ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች መያዛቸው…

ቻይና በኢትዮጵያ በድርቅና ግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቅርቡ ቻይና በኢትዮጵያ በድርቅና ግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የምግብ ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የኢኮኖሚ ካውንስለር ከ ያንግ ዪሃነግ ገለፁ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ…

በኢኮኖሚ ዘርፍ የሚፈጸሙ አሻጥሮችና የሙስና ድርጊቶችን ለመከላከል ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሆነ ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በኢኮኖሚ ዘርፍ የሚፈጸሙ አሻጥሮችና የሙስናን ድርጊቶችን ለመከላከል ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው ሲሉ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተሩ ጀነራል ሲሳይ ቶላ ገልጸዋል፡፡ በብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሥር…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ በህዳር ወር 2015 ዓ.ም እየተሸጠበት ባለው ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም ከኅዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30 ቀን…

የመቀሌ የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ከብሔራዊ የኃይል ቋት ጋር ተገናኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብሔራዊ የኃይል ቋት ጋር ተቋርጦ የቆየው የመቀሌ ከተማ ኤሌክትሪክ ኃይል ከብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል (ግሪድ) ጋር መገናኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የመቀሌ ከተማ ኤሌክትሪክ ኃይል ከአንድ ዓመት በላይ ከብሔራዊ የኃይል…

በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዳግም እንዲጀመር ቅድመ ዝግጅት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዳግም ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ከፍተኛ ሥራ አመራር በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቱ ላይ የደረሰውን ጉዳት በመለየት አስቸኳይ…

የሁለት ልጆቿን አባት በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሁለት ልጆቿን አባትና ባለቤቷን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ተወሰነባት፡፡ በተመሳሳይ ከባድ የውንብድና ወንጀል በመፈፀም የሰው ሕይወት ያጠፉ ሁለት ግለሰቦች በ18 ዓመት ፅኑ እስራት…