Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኦሮሚያ ክልልና የቻይና ሊያዎኒንግ ግዛት በትብብር ለመሥራት መከሩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እና የቻይናው ሊያዎኒንግ ግዛት በተለያዩ መስኮች ተባብረው ለመሥራት በበይነ-መረብ መክረዋል፡፡
መድረኩን ያስተባበረው ቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መሆኑን ከኤምባሲው ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ንግድና…
አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ህዝብ ስም እየነገደ ነው- በዲላ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ህዝብ ስም እየነገደ ነው ሲሉ በዲላ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡
በከተማዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
የውይይቱ ተሳታፊ የሆኑ የትግራይ ተወላጆች…
የኮንዶሚኒየም ዕጣ በማጭበርበር ተከሰው ነገር ግን ያልተያዙ ግለሰቦች ተይዘው እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ14ኛ ዙር 20/80 እና ከ3ኛ ዙር 40/60 ኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ ማጭበርበር ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸውና ፍርድ ቤት ያልቀረቡ 10ኛ እና 11ኛ ተከሳሾች ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡
ከኮንዶሚኒየም ቤቶች…
ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው- ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል እና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ሲሉ የሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ፡፡
ዓለም አቀፍ የልጃገረዶች ቀን በደብረ ብርሀን ከተማ እየተከበረ…
በሀብሩ ወረዳ ለሚገኙ ከ14 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ለሚገኙ ከ14 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
በዚህ መሰረትም በሀብሩ ወረዳ ውስጥ በሊብሶ፣ መሃል አምባ እና ውርጌሳ ማዕከላት…
የመሰረተ ልማት ቅንጅትና መንገድ ዘርፍ እቅድ አፈጻጸም ሀገር አቀፍ ጉባዔ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር የመሰረተ ልማት ቅንጅትና መንገድ ዘርፍ እቅድ አፈጻጸም ሀገር አቀፍ ጉባዔ እያካሄደ ነው፡፡
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ÷ ጉባኤው…
10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ይካሄዳል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እንደሚካሄድ አስታወቀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፎረሙ የሰላምና ደህንነት እንዲሁም የፀጥታ ጉዳዮች…
የእናቶች፣ የህጻናት እና የወጣቶች ጤና ላይ በቅንጅት ሊሰራ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶች፣ የህጻናት እና የወጣቶች ጤና ዛሬም ቀዳሚ የትኩረት አቅጣጫ በመሆኑ ሁሉም አካላት በቅንጅት ሊሰሩበት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡
የእናቶች እና ህጻናት ጤና ዳይሬክቶሬት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ከክልሎች ጤና ቢሮዎች፣ ከአጋር አካላትና ከሲቪል…
በዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች ለወቅታዊ ሀገራዊ ጥሪ ከ303 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት መንግስት ያቀረበውን ወቅታዊ ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ከ303 ሺህ ዶላር በላይ ተሰብስቧል።
ከድጋፉ ውስጥ 300 ሺህ የሚሆነው ከዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ…
ፈተና የወሰዱ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መጠናቀቁን ተከትሎ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ተማሪዎቹ ፈተናቸውን ከወሰዱባቸው የዩኒቨርሲቲ ማዕከላት ነው ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ ያሉት።…