Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በ22 የተቋሙ አመራርና ሠራተኞች ላይ ርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና ብልሹ አሠራርን ለመቅረፍ በተከናወነ ሥራ በ22 አመራርና ሠራተኞች ላይ አሥተዳደራዊ ርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
ርምጃው የተወሰደው ከደንበኞች የቀረቡ የብልሹ አሠራርና ሙስና…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባሕር ዳር ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ባሕር ዳር ገብተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ…
በኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈጸም ስርቆት እየቀነሰ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎች ላይ የሚፈጸሙ የስርቆት ወንጀሎችን ለመከላከል በተሰራው ሥራ ውጤት እየተገኘ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡
በተቋሙ የኃይል መሰረተ ልማት ደህንነት፣ ክትትልና ቁጥጥር ቢሮ…
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከብሮ ዋለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከብሯል።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዓሉን በማስመልከት ዛሬ ማለዳ በዳግማዊ ምኒልክ ሐውልት ስር እንዲሁም…
በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለዕይታ ቀረቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል በተዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ምርትና አገልግሎቶቹን ለዕይታ አቅርቧል።
በዐውደ ርዕዩ ላይ የሮቦቲክስ እና የሆሎግራም ቴክኖሎጂ እንዲሁም…
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አጽዋማትን በማስመልከት የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የረመዳን እና የዐብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የከተማዋ ከንቲባ ከድር ጁሀር እና የከተማ አስተዳደሩ…
የሀገርን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዘብ እንቆማለን – ሌተናል ጄነራል ዘውዱ በላይ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝቡን ሰላም እና የሀገር ዳር ድንበር ለማስጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዘብ እንቆማለን ሲሉ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄነራል ዘውዱ በላይ አስታወቁ፡፡
የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል…
የዓድዋ ድል ኢትዮጵያዊነት ይበልጥ እንዲገለጥ ትልቅ ትምህርት የሰጠ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ኢትዮጵያዊነት ይበልጥ እንዲገለጥ ትልቅ ትምህርት የሰጠ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ።
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል" በሚል መሪ ሀሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ይገኛል።…
የዓድዋ ድል አፍሪካ እጣ ፋንታዋን በራሷ መበየን እንደምትችል ያረጋገጠ ነው – ሙሳ ፋቂ ማህማት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል አፍሪካ እጣ ፋንታዋን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በራሷ መበየን እንደምትችል ያረጋገጠ ነው ሲሉ የቀድሞው የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ገለጹ።
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች…
ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና ገንብተናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠራዊቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ላይ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና መገንባቱን የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ።
129ኛ የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች…