Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከረሃብ ነፃ ዓለም ጉባኤ ላይ የተሳተፉ መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው ከረሃብ ነፃ ዓለም ጉባኤ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለመሪዎቹ አሸኛኘት ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ…
የሲሚንቶ አምራቾች በመረጧቸው አከፋፋዮች ምርታቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ አምራቾች በመረጧቸው አከፋፋዮች ምርታቸውን ለተጠቃሚው ማቅረብ እንደሚችሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ ከሲሚንቶ አምራቾች ጋር የምርት አቅርቦትና ፍላጎት ለማጣጣም በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ…
አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራን ለማሳለጥ ለዲጂታል አሰራሮች ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራን ለማሳለጥ ለዲጂታል አሰራሮች ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተጠቆመ።
በቻይና አውሮፓ ዓለም አቀፍ ቢዝነስ ትምህርት ቤት የአፍሪካ ካምፓስ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ማቲው ሳሚኒይ እንዳሉት÷ የበለጸገች አፍሪካን…
አቶ አረጋ ከበደ የመገጭ መስኖ ግድብ ፕሮጀክትን እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የመገጭ መስኖ ግድብ ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን እየጎበኙ ይገኛሉ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ ረፋድ ላይ ጎንደር ከተማ የገቡ ሲሆን÷ በቆይታቸው በከተማው የኮሪደር ልማት ስራዎችን ጨምሮ የተለያዩ የልማት…
የህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር የባህልና ስፖርት ዘርፍ አቅምን መጠቀም ይገባል-ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቦችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር የባህልና ስፖርት ዘርፍ አቅምን መጠቀም ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ፡፡
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ…
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድን በ1 ወር ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ መስፍን ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ።
አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ በራዕዩ መሰረት ሊደርስበት ያቀደው…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት ጉባዔ ለማስተናገድ ያለውን ዝግጁነት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (ኤአይኦ) ጉባዔ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (ኤአይኦ) ሊቀመንበር ፓቲ ካርዋህ ማርቲን እና ዋና ፀሃፊ…
አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ለቤልጂየም ንጉስ ፊሊፕ የሹመት ደብዳቤ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቤልጂየም ንጉስ ግርማዊ ፊሊፕ አቅርበዋል።
በስነ-ስርዓቱ ንጉስ ፊሊፕ ለአምባሳደሩ ደማቅ አቀባበል ካደረጉ በኋላ ለፕሬዚዳንት አምባሳደር ታዬ አፅቀ ስላሴ የእንኳን ደስ አለዎትና መልካም ምኞታቸውን…
ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን በዛሬው ዕለት ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ አድርጓል፡፡
ሌጎስ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን በደመቀ ሁኔታ…
የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን በአንድ ቋት መመዝገብ የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን በአንድ ቋት መመዝገብ የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት የሙከራ ስራ ጀምሯል፡፡
በዚሁ ወቅት የሴቶችና ማህራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ÷የዲጂታል ስርዓቱ የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን መረጃ በትክክል…