Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የግብርና ኢኒሼቲቮችን ምርታማነትንና ጥራትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የግብርና ኢኒሼቲቮችን ከማስተዋወቅ አልፎ ምርታማነትንና ጥራትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በብዛት፣ በፍጥነት እና…

የደቡብ ኮሪያ ተማሪዎች በብርሀን የዐይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የሙዚቃ ዝግጅት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደቡብ ኮሪያ የዐይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የመጡ ተማሪዎች በብርሀን የዐይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የሙዚቃ ዝግጅት አቀረቡ። የሙዚቃ ዝግጅቱ በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። ዝግጅቱ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የጸጥታ ሁኔታ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ክልሎቹ የጋራ የጸጥታና የፍትህ ግብረ ኃይል በአጎራባች አካባቢዎች ለህዝቦች ደህንነትና ሰላም…

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶችን መተካት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአንድ ዓመት ብቻ ከውጭ የሚገቡ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ባለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተለይ…

የገቢ አሰባሰቡን ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል ምቹ የስራ ከባቢ መፍጠር ይገባል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢ አሰባሰቡን ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል ምቹ የስራ ከባቢ መፍጠር ይገባል ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ገለጹ። በገቢዎች ሚኒስቴር የሐዋሳ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አዲስ ያስገነባውን ህንፃ ዛሬ አስመርቋል።…

የፓን-አፍሪካ የመከላከያ ኃይሎች ትብብርን እውን የሚያደርግ ስትራቴጂ እንደሚያስፈልግ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን-አፍሪካ የመከላከያ ኃይሎች ትብብርን እውን የሚያደርግ ስትራቴጂ እንደሚያስፈልግ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የመጀመሪያው የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ ከጥቅምት 5 ቀን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትን ለመደገፍ ያላትን ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትን እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ ያላትን ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ገለፁ፡፡ በአፍሪካ ሕብረት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የኢፌዴሪ ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው…

ባንኩ 13 ነጥብ 4 ኩንታል ወርቅ መግዛቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሽረ እንዳስላሴ ቅርንጫፍ በሶስት ወራት ውስጥ ከህጋዊ ወርቅ አዘዋዋሪዎች 13 ነጥብ 4 ኩንታል ወርቅ መግዛቱን አስታወቀ። የቅርንጫፍ ባንኩ ስራ አስኪያጅ አቶ ተኪኤ ግደይ እንደገለፁት÷ ባንኩ ከባህላዊ ወርቅ አምራቾች ግዢ…

ፌዴራል ፖሊስ ወንጀልን በብቃት መከላከል የሚያስችል ጠንካራ ተቋም መገንባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ወንጀልን በብቃት መከላከል የሚያስችል ጠንካራ ተቋም ገንብቷል ሲሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ "አፍሪካ በጠንካራ አንድነት፣ ለሁለንተናዊ ፀጥታና ሰላም"…

ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ወርቅ በህገወጥ መንገድ ይዞ ተገኝቷል የተባለ ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ጥፍጥፍ ወርቅ በህገወጥ መንገድ ይዞ ተገኝቷል የተባለ ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጠ። የፍትህ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት…