የቴሌግራም አካውንትዎ በመረጃ መንታፊዎች እጅ እንዳይወድቅ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በስፋት ጥቅም ላይ የሚገኘው ቴሌግራም የብዙዎቻችን የንግድ እና የማህበራዊ ግንኙነት ማዕከል ሆኗል።
ነገር ግን አስፈላጊውን…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል።
ተቋማቱ ባደረጉት ትብብር…
ኢትዮ ቴሌኮምና ኤሪክሰን ዲጂታል መሰረተ ልማትን ለማጠናከር ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የኔትዎርክ ማስፋፊያን በማከናወንና በማዘመን የዲጂታል መሰረተ ልማትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችለውን ስምምነት…
በአቪዬሽን ሳይንስና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ ብቁ ባለሙያዎችን ለማፍራት ያለመ ስምምነት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ እና ቦይንግ ኩባንያ በአቪዬሽን ሳይንስ እና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ የሰለጠኑና ብቁ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችል…
አስቸኳይ የሳይበር ደህንነት የጥንቃቄ መልዕክት
በዋትስአፕ መተግበሪያ ላይ እየተፈጸሙ ያሉ የተቀናጁ የጠለፋ ጥቃቶችን በተመለከተ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የተላለፈ የጥንቃቄ መልዕክት
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት…
የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ…
የኤሌክትሪክ ድህረ ክፍያ ደንበኞች ባሉበት ሆነው ሂሳባቸውን ማወቅ የሚችሉበት አሰራር በሙከራ ደረጃ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድህረ ክፍያ ተጠቃሚ ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው የፍጆታ ሂሳባቸውን ማወቅ የሚችሉበትን አሰራር በሙከራ…
አስተማማኝ የሳይበር ደኅንነት ስርዓት ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን ስኬታማ ለማድረግ አስተማማኝ የሳይበር ደኅንነት ስርዓት መገንባት ወሳኝ ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ…
የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ሕብረተሰቡ በነፃነትና በቀላሉ የሚፈልገውን መረጃ ለፖሊስ ማድረስ የሚችልበት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት የተቋሙ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ የማድረግና ሕብረተሰቡ በነፃነት ምንም ዓይነት ጫና ሳይደርስበት በቀላሉ…