በቴሌ ብር ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የተቋማትን የመፈጸም አቅም ለማጎልበት ያስችላል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እውቀትን በማስፋፋት፣ የግለሰቦችንና የተቋማትን…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ተጨባጭ ውጤት እያመጣ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት ሲተገበር የቆየው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በዲጂታል ስርዓቱ ላይ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል።
ዲጂታል ኢትዮጵያ የዲጂታል…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ከፍተኛ ውጤት አስገኝቷል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት አመታት ሲተገበር የቆየው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በዲጂታል ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ ውጤት አስገኝቷል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…
”ለችግር ፈች የምርምርና ኢኖቬሽን ሥራዎች አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ ነው” በለጠ ሞላ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግር ፈች የምርምርና ኢኖቬሽን ሥራዎችን ለማጠናከር የዘርፉን ምህዳር ማስፋት ይገባል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ…
ኢትዮ ቴሌኮም የግብርናውን ዘርፍ የሚያዘምኑ ተግባራት እያከናወነ ነው – ፍሬሕይወት ታምሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የግብርናውን ዘርፍ በማዘመን ምርታማነት እንዲጨምር የሚያደርጉ ተግባራትን እያከናወነ ነው አሉ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ…
መገናኛ ብዙሃን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በመታገዝ ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር መስራት ይገባቸዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በመታገዝ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር መስራት አለባቸው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ…
ኢትዮጵያ የምትበለፅገው የሰው ሀይላችንና የተፈጥሮ ሀብታችንን አቀናጅተን በማልማት ነው – ከንቲባ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምትበለፅገው የራሳችንን የሰው ሀይልና የተፈጥሮ ሀብት አቀናጅቶ በማልማት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች…
የሰመር ካምፕ ሰልጣኞች ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን መስራት ችለዋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) የሰመር ካምፕ ስልጠና የወሰዱ አዳጊዎች ችግር ፈቺ…