Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ትዊተር አገልግሎቱን በክፍያ ሊያደርግ ይችላል እየተባለ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤክስ ምልክት ራሱን እንደ አዲስ እያስተዋወቀ የሚገኘው ትዊተር አገልግሎቱን በክፍያ ሊያደርግ ይችላል እየተባለ ነው፡፡ ኤሎን መስክ ሐሳቡን የገለጸው ከእስራዔሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ጋር በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ተገናኝተው በመከሩበት…

አሜሪካ እና ኢራን እስረኞችን ተለዋወጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የእስርኛ ልውውጥ ማድረጋቸው ተሰምቷል። ሀገራቱ አምስት አምስት እስረኞችን የተለዋወጡ ሲሆን፥ አሜሪካ የታገደ የኢራንን 6 ቢሊየን ዶላር በተጨማሪነት መልቀቋም ነው የተሰማው። የእስረኛ ልውውጡ በዋሺንግተን እና ቴህራን…

የብሪቲሽ ወረቀት ማምረቻ በሩሲያ የሚገኘውን ፋብሪካ ሊሸጥ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪቲሽ የወረቀት እና የማሸጊያ አምራች ኩባንያ ‘ሞንዲ’ ሀገሪቱን ሙሉ ለሙሉ ለቆ ለመውጣት በሩሲያ የቀረውን የመጨረሻ ፋብሪካ ለመሸጥ ከስምምነት መድረሱን አስታውቋል፡፡ ኩባንያው በሰጠው መግለጫ የወረቀት ማምረቻውን በሞስኮ…

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በጠፈር ምርምር ዘርፍ ኤሎን መስክ ከቱርክ ጋር እንዲሰራ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ሀገራቸው በጠፈር ምርምር ዘርፍ የያዘችውን መርሐ-ግብር ኤሎን መስክ እንዲያግዝ ጠየቁ፡፡ ኤርዶኻን ከኤሎን መስክ ጋር ተገናኝተው የመከሩት በአሜሪካ ኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 78ኛው የተመድ ጠቅላላ…

አሜሪካ የጠፋባትን ኤፍ -35 የጦር ጄት እየፈለገች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የጠፋባትን ኤፍ -35 ተዋጊ የጦር ጄት መፈለግ ጀምራለች፡፡ በደቡብ ካሮላይና የሠፈሩት የአሜሪካ አየር ኃይል ጦር አባላት ሕዝቡ ጄቱን ወይም ስብርባሪውን በማፈላለግ ረገድ እንዲተባበሯቸው ጠይቀዋል። ትናንት ከሠዓት ጄቱን ሲያበሩ…

የተመድ 78ኛው ጉባዔ በሩሲያና ዩክሬን ጉዳይ ላይ በስፋት ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በዚህ ሣምንት በሚያካሂደው 78ኛው ጉባዔ በሩሲያና ዩክሬን ጉዳይ እንዲሁም በአየር ንብረት ለውጥ ቀውስ ላይ በስፋት ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ 78ኛው የተመድ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ አሜሪካ ኒውዮርክ…

የሶማሊያ ጦር 30 የአል ሸባብ ታጣቂዎች መደምሰሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጦር ባካሄደው ዘመቻ 30 የአል ሸባብ ታጣቂዎች መደምሰሱን አስታወቀ። ጦሩ በማዕከላዊ ሶማሊያ ባካሄደው ዘመቻ ታጣቂዎችን ጨምሮ ተሽከርካሪዎችን አውድሜያለሁ ማለቱን ሺንዋ ዘግቧል። ጦሩ በማሃደይ እና መካከለኛው…

የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ የቱርክ መርከቦች ሊቢያ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሊቢያ የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች የሚሆን ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ሁለት የቱርክ የባህር ሃይል መርከቦች ሊቢያ ደርሰዋል። መርከቦቹ 360 ድጋፍ ሰጪ ሰዎች እና 122 ተሽከርካሪዎች መያዛቸው ተገልጿል። የቱርክ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር…

ኪም የሩሲያ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤልና ኒውክሌር ቦምብ ማበልጸጊያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤሎቿን እና ኒውክሌር የመሸከም ዐቅም ያላቸው ቦንቦቿን ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን አስጎበኘች፡፡ ኪም ጆንግ ኡን ÷ በዛሬው ዕለት ከፓስፊኳ ከተማ ቭላደቮስቶክ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ኔቪቺ…

ኒጀር ከቀድሞው ሥርዓት ጋር ግንኙነት አላቸው ያለቻቸውን 1 ሺህ ዲፕሎማቶች ፓስፖርት ሠረዘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የኒጀር ወታደራዊ መንግሥት ከቀድሞው ሥርዓት ጋር ግንኙነት አላቸው ያላቸውን 1 ሺህ ያኅል ዲፕሎማቶች ፓስፖርት መሠረዙ ተገለጸ፡፡ አዲሱ ወታደራዊ የኒጀር መንግሥት ያገዳቸው ዲፕሎማሲያዊ ፓስርቶች እና ሠነዶች በቀድሞው መንግሥት አሥተዳደር…