Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት በተከሰተ ሰደድ እሳት ከ40 በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት በተከሰተ ሰደድ እሳት ከ40 በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ።
በአልጄሪያ፣ ጣሊያን እና ግሪክ የሰደድ እሳቱ ወደመንደሮችና መዝናኛ ቦታዎች ላይ በመስፋፋቱ የዜጎች ህይወት ማለፉ የተገለጸው፡፡
ከዚህ ባለፈም…
የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ነገ ይጀመራል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴንት ፒተርስበርግ ሚካሄደው የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ነገ እንደሚጀመር የሩሲያ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ክሬምሊን አስታውቋል።
ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባኤ መድረክም 49 የአፍሪካ ሀገራት እንደሚሳተፉ ነው የተገለጸው።
የሩሲያው…
ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሥደተኞች ቁጥር ከ68 ሺህ ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሱዳን የተከሰተውን ግጭት ሸሽተው ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሥደተኞች ቁጥር ከ68 ሺህ ማለፉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡
የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ እንዳስታወቀው ፥ በሱዳን ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ጀምሮ በዚህ ዓመት እስከ…
በግሪክ የሰነበተው የሙቀት ማዕበል ያስከተለው ሰደድ እሳት እየተባባሰ መሆኑ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግሪክ የሰነበተው የሙቀት ማዕበል ያስከተለው ሰደድ እሳት እየተባባሰ መሆኑ ተነገረ።
ለቀናት ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ የሰነበተውን ሰደድ እሳት ማጥፋት ባለመቻሉ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች መሸሽን መርጠዋል ነው የተባለው፡፡
አሁን ላይ እንደተሰማው ኮርፉ…
ቻይና ጥቅም ላይ ውለው የተጣሉ ባትሪዎችን በማደስ ለአገልግሎት እያበቃች ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቴክኖሎጂው ዘርፍ ዓለምን እየፈተነ የመጣውን የማዕድናት ግብዓት እጥረት ለመቅረፍ ጥቅም ላይ ውለው የተጣሉ ባትሪዎችን በመሰብሰብ አድሳ ዳግም ለአገልግሎት እያበቃች እንደሆነ ተገለጸ፡፡
ቻይና በዘርፉ ከ10 ሺህ በላይ በቴክኖሎጂ የተደገፉ…
ቻይና ዋንግ ዪን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርጋ ሾመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ዋንግ ዪን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርጋ መሾሟን ይፋ አደረገች።
የቻይና መንግስት ዋንግ ዪን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርጎ የሾመው በኪን ጋንግ ምትክ ነው።
የቻይና ከፍተኛ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ዛሬ በጠራው ስብሰባ ዋንግ ዪን የውጭ…
ቻይና እና ኬንያ የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ኬንያ የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ትብብራቸውን ለማጠናከር መስማማታቸው ተገለጸ፡፡
የቻይናው የውጭ ጉዳይ ኮሚሽን ዳይሬክተር ዋንግ ዪ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጋር በናይሮቢ ተገናኝተው ሀገራቱ የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብራቸውን ማጠናከር…
ቻይና እና ሩሲያ ጥምር የባሕር እና የአየር ኃይል የጦር ልምምድ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሩሲያ ጥምር የባሕር እና የአየር ኃይል የጦር ልምምድ በጃፓን ባሕር ላይ መጀመራቸው ተነገረ።
የ"ሰሜኑ ወይም መስተጋብር 2023" የተሰኘው የሁለቱ ሀገራት የጦር ልምምድ ከዓመታዊ የትብብር ዕቅዳቸው ጋር የተጣጣመ መርሐ-ግብር መሆኑን ሲ…
ቻይና በ36 ቢሊዮን ዶላር በአልጄሪያ ውስጥ ኢንቨስትመንት ልታካሂድ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በ36 ቢሊዮን ዶላር በአልጄሪያ ውስጥ በተለያዩ መስኮች ኢንቨስትመንት ልታካሂድ መሆኑ ተገለጸ።
ሀገሪቱ በማኑፋክቸሪንግ፣ በአዳዲስ ቴክኖሎጂ፣ በትራንስፖርት፣ በግብርናና ሌሎች መስኮች መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ የኢንቨስትመንት…
ሩሲያ ከስንዴ አቅርቦት ስምምነት መውጣቷን ተከትሎ ስንዴ ዋጋ ማሻቀቡ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከስንዴ አቅርቦት ስምምነት መውጣቷን ተከትሎ በአለም ዓቀፉ ገበያ የስንዴ ዋጋ ማሻቀቡ ተገልጿል፡፡
ሩሲያ በጥቁር ባህር በኩል የዩክሬን የጥራጥሬ ምርቶች ለዓለም ገበያ እንዲቀርብ የተደረሰው ሥምምነት ‘አፈጻጸሙ ጉድለት አለበት’ በሚል…