Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የኒውክሌር ጦርነት ከአየር ንብረት ለውጥ የከፋ አይደለም -አንቶኒ ብሊንከን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውክሌር ጦርነት ከአየር ንብረት ለውጥ የከፋ አይደለም ሲሉ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በትናንትናው እለት በአውስትራሊያው 60 ደቂቃ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ላይ እንደተናገሩት÷ በዓለም እየተስተዋለ የመጣው…

ሳውዲ አረቢያ የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች ወታደራዊ ግጭቱን እንዲያቆሙ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳውዲ አረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳኡድ በሱዳን ውስጥ የሚፋለሙ ወገኖች ሁሉንም አይነት ወታደራዊ ፍጥጫ በማቆም ሀገሪቱን ወደ መረጋጋት መመለስ የሚያስችል ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲፈልጉ ጥሪ አስተላልፈዋል። ከሱዳን…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ የሰላም ሐሳብ ለሩሲያ-ዩክሬን ሰላም መሰረት ሊሆን ይችላል አሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ፑቲን በአፍሪካ መሪዎች የቀረበው የሰላም ሐሳብ በሩሲያ-ዩክሬን የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የሰላም መሰረት ሊሆን እንደሚችል ገለጹ፡፡ ሬውተርስን ጠቅሶ አልጄዚራ እንደዘገበው÷ የአፍሪካ መሪዎች ያቀረቡት የሰላም ዕቅድ ምንም እንኳን ሙሉ…

አሜሪካ ለታይዋን የ345ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለታይዋን የ345 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ ታይዋን ከየትኛውም አካል ሊቃጣ የሚችልን ትንኮሳ በራሷ አቅም ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያሳድግ ተመላክቷል፡፡ የድጋፍ ማዕቀፉ የአየር መቃወሚያ፣…

በአፍሪካ እና በሩሲያ መካከል ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጠናከር ተስማምተናል – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ሀገራት እና ሩሲያ መካከል ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጠናከር ስምምነት ላይ ደርሰናል ሲሉ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ ሩሲያ እና አፍሪካ ትብብራቸውን በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በቴክኖሎጂ፣ በመሰረተ ልማት ግንባታ፣…

የፓን አፍሪካ የመንግስት – የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማዕከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ሊከፍት ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን አፍሪካ የመንግስት - የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማዕከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ሊከፍት መሆኑን የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦክሳና ማዮሮቫ (ፕ/ር) ገልጸዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ከፋና ብሮድካስቲንግን ኮርፖሬት ጋር…

የሩሲያ-ዩክሬን ግጭት እንዲያበቃ ማድረግ በአፍሪካ ‘ህይወት ማዳን’ ማለት ነው – አዛሊ አሱማኒ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት እንዲያበቃ ማድረግ በጥቁር ባህር በኩል ወደ ውጭ በሚላኩ እህል እና ሌሎች ምርቶች ላይ ጥገኛ የሆኑ ሰዎችን ህይወት ማዳን ማለት ነው ሲሉ የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የኮሞሮሱ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ገለጹ።…

ዶናልድ ትራምፕ ተጨማሪ የወንጀል ክሶች ቀረቡባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተጨማሪ የወንጀል ክሶች ቀረቡባቸው። ትራምፕ በፍሎሪዳ መኖሪያ ቤታቸው በሚገኝ የደህንነት ካሜራ የተቀረጸ ተንቀሳቃሽ ምስልን በቤቱ የሚገኝ ‘የጥገና ባለሙያ እንዲያጠፋው አስገድደዋል’ በሚል ተጨማሪ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶች በአፍሪካ እንዲቋቋሙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳት ቭላድሚር ፑቲን በአፍሪካ ሀገራት የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶች እንዲቋቋሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ላይ÷ ሞስኮ በአፍሪካ የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶችን…

የዓለም ኢኮኖሚ መስከን እያሳየ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ኢኮኖሚ መስከን እያሳየ መሆኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ገለጸ፡፡ ዓለማቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) አሻሽሎ ባወጣው ሪፖርቱ የዓለም ኢኮኖሚ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ ባጋጠሙ የተለያዩ እክሎች ምክንያት ቀውስ…