Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ዩ ኤስ ኤይድ በአፍሪካ ቀንድ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች 105 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ እየሰጠሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ ለሚገኙና አሳሳቢ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የሚውል 105 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ። ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገጹ…

የዩክሬን አጋሮች በሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻ አያያዝ ላይ ልዩነት መፍጠራቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 6፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የዩክሬን አጋር በሆኑት አሜሪካ እና ምዕራባውያን መካከል የሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻን በተመለከተ ውዝግብ ውስጥ መግባታቸው ተዘገበ፡፡ የዩክሬን አጋር በሆኑ አገሮች መካክል የተፈጠረው ውዝግብ እና አለመግባባት ዩክሬንን ለመደግፍ የተሰባሰቡትን የኔቶ አባል…

አይ ኦ ኤም በሶማሊያ ለሚያከናውነው ሰብዓዊ ድጋፍ 66 ሚሊየን ዶላር ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) በሶማሊያ ለማደርገው የሰብዓዊ ድጋፍ 66 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ያስፈልገኛል ማለቱ ተገለጸ፡፡ ድርጅቱ በሶማሊያ 1 ነጥብ 25 ሚሊየን ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው እና ለዚህም እስከ…

ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ግጭት ውስጥ በገባችባቸው የመጀመሪያዎቹ 100 ቀናት ውስጥ ከነዳጅ ሽያጭ 98 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት በተጀመረ በ100 ቀናት ውስጥ ሩሲያ ወደ ውጭ በምትልከው ነዳጅ 98 ቢሊየን ዶላር አግኝታለች ተብሏል፡፡ ምዕራባውያን ሀገራት ሩሲያን ለማግለል እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን በርካታ የኢኮኖሚ ማእቀቦች በመጣል ኢኮኖሚያዊ…

ፕሬዚዳንት ባይደን የመሣሪያ ቁጥጥር ሥምምነቱ በአስቸኳይ እንዲተገበር አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመሣሪያ ቁጥጥር ሥምምነት ማዕቀፉ በአስቸኳይ እንዲተገበር አሳሰቡ፡፡ የአሜሪካ ምክር ቤት ሴናተሮች በቀረበው የመሣሪያ ቁጥጥር ማዕቀፍ ላይ ተስማምተዋል። ይህን ተከትሎም ፕሬዚዳንቱ ሕግ አውጪዎች የመሣሪያ…

የሩሲያ ጦር የዩክሬንን ትልቅ የጦር መጋዘን ማውደሙ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር የምዕራባውያን የጦር መሳሪያዎች ይገኙበታል የተባለን የዩክሬን ትልቅ የጦር መሳሪያ መጋዘን ማውደሙ ተሰማ ፡፡ ኢንተርፋክስ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው የሩሲያ ሀይሎች በዩክሬን ተርኖፒል ክልል የሚገኘውን የአሜሪካ እና…

የሩሲያ ጦር የዩክሬንን ትልቅ የጦር መጋዘን ማውደሙ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር የምዕራባውያን የጦር መሳሪያዎች ይገኙበታል የተባለን የዩክሬን ትልቅ የጦር መሳሪያ መጋዘን ማውደሙ ተሰማ ፡፡ ኢንተርፋክስ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው የሩሲያ ሀይሎች በዩክሬን ተርኖፒል ክልል የሚገኘውን የአሜሪካ እና…

ሩሲያ ለዓለም ሁለንተናዊ ደኅንነት ስትል ጦርነቷን ታቁም ስትል ዩክሬን ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዓለም ሁለንተናዊ ደኅንነት ሲባል ሩሲያ የምታካሂደውን ጦርነት ታቁም ስትል በእስያን ሀገራት የመከላከያ ጉባዔ ላይ ዩክሬን ጠየቀች። በሲንጋፖር በተካሄደው የእስያ ሀገራት ቀጣናዊ የደኅንነት እና የመከላከያ ጉባዔ ÷ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር…

አሜሪካ ከውጭ ለሚገቡ መንገደኞች ያስቀመጠቸውን የኮቪድ ምርመራ መስፈርት አነሳች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ የአየር መንገደኞች ወደ ሀገሪቱ ከመግባታቸው በፊት የኮቪድ-19 ምርመራ ማረጋገጫ እንዲኖራቸው ያሰቀመጠችውን ህግ አነሳች። ህጉ የተነሳው ሀገሪቱ ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ባደረገቸው ጥረት የቫይረሱ ታማሚዎች ቁጥር ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቱን ተከትሎ…

ታንዛኒያ በስደት የሚኖሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ መንግስት በውጪ አገራት ጥገኝነት ጠይቀው የሚኖሩ የአገሪቱ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በታንዛኒያ ዋነኛ ተፎካካሪ ፓርቲ የሆነው ቻድማ÷ በአገሪቱ በነበረው የፖለቲካ አለመረጋጋት…