Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የምሥራቅ አፍሪካ መሪዎች በዲሞክራቲክ ኮንጎ ወታደራዊ ኃይል ለማሰማራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግርን ለመዋጋት የምሥራቅ አፍሪካ መሪዎች በዲሞክራቲክ ኮንጎ ወታደራዊ ኃይል ለማሰማራት መስማማታቸው ተገልጿል፡፡ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በምሥራቃዊ የሀገሪቱ ክፍል የታጠቁ ኃይሎችን የሚመክት ቀጣናዊ ኃይል…

የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ የኬንያ ሶስተኛው ፕሬዚዳንት እና አገሪቱን ከፈረንጆቹ 2003 እስከ 2013 የመሩት ኪባኪ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የኬንያው…

የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነትን ተከትሎ ናይጄሪያ ለምዕራባውኑ ነዳጅ በመሸጥ በለስ ቀንቷታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ዲፕሎማቶች ካሳለፍነው ሳምንት ወዲህ ከናይጄሪያ መንግስት የነዳጅ ኩባንያ ጋር 40 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቷን የነዳጅ አቅርቦት ለመግዛት መደራደራቸው ተሰምቷል፡፡ ምዕራባውያኑ ሩሲያ ላይ ማዕቀብ መጣላቸውን ተከትሎ ባጋጠማቸው…

አዲሱ የሩሲያ ሚሳኤል ጠላቶቻችን ደጋግመው እንዲያስቡ የሚያደርግ ነው -ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሩሲያ በተሳካ ሁኔታ የሞከረችው አዲሱ ሚሳኤል ጠላቶቻችንን ደጋግመው እንዲያስቡ የሚያደርግ ነው” ሲሉ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡ ሩሲያ ሳርማት የተባለውን አህጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል የተሳካ ሙከራ ማድረጓን ሀገሪቱ የህዋ…

የሩሲያና – ዩክሬን ጦርነት የዓለምን የምግብ አቅርቦት ዕጥረት እንደሚያባብሰው ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት የዓለምን የምግብ አቅርቦት ዕጥረትን እንደሚያባብሰው “ኬር” የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተራድዖ ድርጅት ያላሄደው ዓለም አቀፍ የዳሰሳ ጥናቱ አመላከተ፡፡ አፍሪካ በገቢ ንግድ አብዛኛውን የስንዴ እና…

ሩሲያ ማሪፖል ከተማን መቆጣጠሯን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከአዞቭስትታል ብረት ፋብሪካ ውጭ ማሪፖል ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሯን አስታውቃለች፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ ሰርጌይ ሾይጉ እንደገለፁት የሩሲያ ጦር የወደብ ከተማ የሆነችውን ማሪፖልን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን ለፕሬዚዳንት…

ሩሲያ የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች በሚል የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልትጠቀም ትችላለች በሚል የቀረበባትን ክስ እንደማትቀበል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቭሎዶሚር ዘነልስኪ ከቀናት በፊት ከቺኤን ኤን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ።…

በአሜሪካ አሪዞና ግዛት የተከሰተው የሰደድ እሳት ከ700 በላይ ቤቶችን አወደመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሰሜናዊ አሪዞና ገጠራማ አካባቢ በተነሳ ንፋስ የተከሰተው የሰደድ እሳት ከ700 በላይ ቤቶችን ማውደሙ ተገለጸ። በሰሜናዊ አሪዞና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፍላግስታፍ ከተማ ወጣ ብሎ የተነሳው ፈጣን ሰደድ እሳት ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን እና ይህን…

ሩሲያ የኔዘርላንድስ እና የቤልጂዬም ዲፕሎማቶችን አባረረች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 15 የኔዘርላንድስ እና ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የቤልጂዬም ዲፕሎማቶችን አባረረች፡፡   ዲፕሎማቶቹ በሁለት ቀናት ጊዜ ውስጥ ሩሲያን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ መተላለፉን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…

ሩሲያ በዩክሬን ዶንባስ ግዛት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ ከፈተች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ በዩክሬን ዶንባስ ግዛት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ መክፈቷ ተገለፀ። የሩሲያ የመካላከያ ሚኒስቴር ሞስኮ ትናንት ማምሻውን በዩክሬን መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ጥቃት መክፈቷን አስታውቋል። የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪም ሩሲያ በዶንባስ…