Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በደቡብ አፍሪካ የጎርፍ አደጋ ያስከትለውን ከፍተኛ ጉዳት ተከትሎ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ አዋጅ ታወጀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ባለፈው ሳምንት በክዋዙሉ-ናታል ግዛት የደረሰውን ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ራማፎሳ ከሀገሪቱ ካቢኔ ጋር የጎርፍ…
ሩስያ ላይ ማዕቀብ በመጣል ችግሩን ከማባባስ ይልቅ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ማክበር ይገባል – የሰርቢያው ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የእኛ ተግባር ሩስያ ላይ ማዕቀብ በመጣል ችግሩን ከማባባስ ይልቅ በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት መሥራት እና ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ማክበር ነው" ሲሉ የሰርቢያው ፕሬዚዳንት ተናገሩ።
የሰርቪያው ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ቩሲክ…
በደቡብ አፍሪካ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ440 በላይ ደረሰ
ከአዲስ አበባ፣ሚያዚያ 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ከጥቂት ቀናት በፊት በደቡብ አፍሪካ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 443 መድረሱ ተገለጸ፡፡
በደቡብ አፍሪካ ክዋዙሉ-ናታል ግዛት ከጥቂት ቀናት በፊት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት የተከሰተውን የጎርፍ እና የአፈር…
ቱርክ በሰሜናዊ ኢራቅ ወታደራዊ ዘመቻ ማካሄድ ጀመረች
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 10፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቱርክ በሰሜናዊ ኢራቅ ወታደራዊ ዘመቻ ማካሄድ መጀመሯን አስታውቃለች፡፡
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር በዛሬው እለት እንደገለጸው የኩርድ ሰራተኞች ፓርቲ (ፒኬኬ) ታጣቂዎች ላይ ያነጣጥረ ድንበር ተሻጋሪ ወታደራዊ ዘመቻ ተጀምሯል።…
35 ስደተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ መስጠሟን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35 ስደተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ መስጠሟን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ።
ጀልባዋ በሜዲትራንያን ባህር ምዕራባዊ የሊቢያ የባህር ዳርቻ አካባቢ መስጠሟንም ገልጿል።
እስካሁን…
ሩሲያ ቦሪስ ጆንሰንን ጨምሮ ሌሎች 10 ከፍተኛ የእንግሊዝ ባለሥልጣናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ እየወሰደች ያለውን ወታደራዊ እርምጃ በሚመለከት እንግሊዝ በወሰደችው “የጠላትነት አቋም” ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ጨምሮ ሌሎች የአገሪቱን ከፍተኛ ባለስልጠናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አግዳለች።
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ…
ሩሲያ የዩክሬንን የሚሳኤል ማምረቻ ማውደሟን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ኪየቭ አቅራቢያ የሚገኝን የዩክሬን ሚሳኤል ማምረቻ ማውደሟን አስታውቃለች፡፡
ጥቃቱ የተፈፀመው ዩክሬን የሩሰያን የጦር መርከብ “በሚሳኤል መትቼ አስጥሚያለሁ “ ማለቷን ተከትሎ ሲሆን፥ ሞስኮ ኪየቭ ላይ ተጨማሪ ጥቃት ልትሰነዝር…
አሜሪካ በታይዋን የውስጥ ጉዳይ ላይ የምታደርገው ትንኮሳ በእሳት እንደ መጫዎት ይቆጠራል – ቻይና
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፓርላማ አባላትን ያካተተ የልዑካን ቡድን በታይዋን ጉብኝት ማድረጉን ተከትሎ ቻይና በታይፔ አቅራቢያ ወታደራዊ ልምምድ እያደረገች መሆኗ ተገልጿል፡፡
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ…
ዋሺንግተን ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ እንድታቆም ሩሲያ አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋሺንግተን ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ እንድታቆም ሩሲያ አስጠነቀቀች።
አሜሪካ እና አጋሮቿ ለዩክሬን የሚያደርጉትን ኃላፊነት የጎደለው ወታደራዊ ድጋፍ እንዲያቆሙ እንጠይቃለን ብላለች ሩሲያ።
ይህ የማይሆን ከሆነ…
የሩሲያ የጦር መርከብ በጥቁር ባህር ሰጠመች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያ የጦር መርከብ በጥቁር ባህር ሰጠመች።
የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥ ሞስኮቫ የተባለችው የሩሲያ ሚሳኤል ተሸካሚ መርከብ ልትሰጥም የቻለችው መርከቧ የተሸከመችው ጥይት በመፈንዳቱ እና የመርከቧ ውስጠኛ ክፍል በእሳት በመጎዳቱ…