Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቻይና የንፋስ ኃይል ማመንጫ በባህር ዳርቻዎቿ ላይ እየገነባች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ የካርበን ልቀት መጠኗን ለመቀነስ የሚያስችላትን የንፋስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ተርባይኖች በባህር ዳርቻዎቿ ላይ እየገነባች መሆኑን አስታወቀች፡፡   በዚህም በቢጫ ባህር በ40 ኪሎ ሜትር…

ቻይና የንፋስ ኃይል ማመንጫ በባህር ዳርቻዎቿ ላይ እየገነባች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ የካርበን ልቀት መጠኗን ለመቀነስ የሚያስችላትን የንፋስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ተርባይኖች በባህር ዳርቻዎቿ ላይ እየገነባች መሆኑን አስታወቀች፡፡ በዚህም በቢጫ ባህር በ40 ኪሎ ሜትር ርዝመት 150 የንፋስ…

የዓለም ሙቀት መጠን በ2 ነጥብ 7 ዲግሪ ሴልሼስ መጨመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የሙቀት መጠን በ2 ነጥብ 7 ዲገሪ ሴልሽየስ መጨመሩን የመንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት አመላክቷል፡፡   በተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ፕሮግራም የከባቢ አየር ሙቀት መጨመርን አስመልክቶ በስኮትላንድ ዋና ከተማ…

የምኅንድስና ዘርፍ ለቻይና ቀጣይ ዕድገት ቁልፍ ድርሻ እንዳለው ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምኅንድስና ትምህርት ዘርፍ ለቀጣይ የቻይና ቴክኖሎጂ እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ተገለጸ፡፡ በፈረንጆቹ ከጥቅምት 22 እስከ 24 በቻይና ፔኪንግ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲው መማክርት ሊቀ መንበር ሹ ሻይፒንግ እንደተናገሩት…

ናይጄሪያ ዲጂታል ግብይትን በመጠቀም የመጀመሪያዋ አፍሪካዊ ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ናይጄሪያ ዲጂታል ግብይትን በመጠቀም የመጀመሪያዋ አፍሪካዊ ሀገር መሆኗ ተገለፀ፡፡   የናይጄሪያ ማዕከላዊ ባንክ የግብይት ወጪዎችን ለመቀነስ እና የፋይናንስ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማሳደግ የዲጂታል ገንዘብ ግብይት ስርአትን መቀላቀሉን…

በሰብአዊ መብቶች ሽፋን በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ የሚገቡ የውጭ ኃይሎችን ቻይና ትቃወማለች – ፕሬዚደንት ሺ ዢንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአለምአቀፍ ድንጋጌዎች ጠበቃ፤ ዓለም አቀፍ ፍትሃዊነትን እና ፍትህን በማስጠበቅ ረገድ ቁልፍ ሚና ተጫውታለች ሲሉ ፕሬዚደንት ሺ ዢንፒንግ ገለጹ፡፡ ቤጂንግ በተባበሩት መንግስታት የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሕጋዊ መቀመጫ…

የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የቁም እስረኛ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ማንነታቸው ባልታወቁ ወታደራዊ ኃይሎች ዛሬ ማለዳ መኖሪያ ቤታቸው ተከብቦ የቤት ውስጥ እስረኛ እንደተደረጉ አል ሃዳድ የተባለ የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል። ሃምዶክ ላይ ይህ…

አዲሱ ዴልታ ‘ፕላስ’ የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመት አቅም አለው-ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲሱ  ዴልታ 'ፕላስ'  የተሰኘው የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመትአቅም እንዳለው ጥናት አመላክቷል፡፡ በብሪታኒያ  የሚገኙ ተመራማሪዎች በአዲስ መልክ እራሱን የቀየረው ዴልታ 'ፕላስ' የኮሮረና ቫይረስ ዝርያ ከሌሎቹ በፈጠነ መንገድ ከሰዎች…

የሶማሊያ መሪዎች በተጓተተው የምርጫ ሂደት ላይ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሞሃመድ (ፋርማጆ) እና የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሁሴን ሮብሊ ለረዥም ጊዜ የተጓተተውን የምርጫ ሂደት ለማስቀጠል ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለፀ። ሶማሊያ በዚህ ወር አዲስ…

በአፍሪካ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ ስምንት ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር 8 ሚሊየን 450 ሺህ 464 መድረሱን የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታውቋል። አሁን ላይ በአህጉሪቱ በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 216…