Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የሊቢያ የሰላም ድርድር የሽግግር መንግስት ሳይሰየም ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያ ድርድር ጊዜያዊ አዲስ የሽግግር መንግስት እና የፕሬዚዳንት ምክር ቤት ሳይሰየም ተጠናቀቀ፡፡
በሊቢያ የተባበሩት መንግስታት መልዕክተኛ ስቴፋኒ ዊሊያምስ በሃገሪቱ አዲስ የሽግግር መንግስት እንዳልተሰየመ ተናግረዋል፡፡
በድርድሩ ተፋላሚ…
የእስያ ፓሲፊክ ሃገራት ትልቁን የንግድ ህብረት መሰረቱ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለምን አንድ ሦስተኛ የምጣኔ ሃብት የያዙት 15 ሃገራትን ያቀፈው የእስያ ፓሲፊክ የንግድ ህብረት መመስረቱን ሃገራቱ ይፋ አደረጉ፡፡
ስምምነቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ምጣኔ ሃብታቸው ለተጎዱ ሃገራት መልካም ነገር ይዞ ይመጣል ተብሏል፡፡…
አሜሪካ የሴራ ንድፈ ሃሳብን ለመቀልበስ ብዙ ስራዎች ይጠበቁባታል- ባራክ ሁሴን ኦባማ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ መከፋፈልን እና ልዩነትን የበለጠ ያስፋፋውን የሴራ ንድፈ ሃሳብ ለመቀልበስ ሀገራቸው በርካታ ስራዎች እንደሚጠብቃት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ገለፁ።
አሜሪካ ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ በኋላ በቀጥታ ወደ…
ትራምፕ ከቻይና የወታደራዊ መስራያ ቤት ጋር ግንኙነት ባላቸው ድርጅቶች ላይ የአሜሪካ ኩባንያዎች መዋዕለ ነዋያቸውን ኢንቨስት እንዳያደርጉ አገዱ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይና የወታደራዊ መስራያ ቤት ጋር ግንኙነት አላቸው ባሏቸው ድርጅቶች ላይ የአሜሪካ ኩባንያዎች መዋዕለ ነዋያቸውን ኢንቨስት እንዳያደርጉ አገዱ፡፡
የትራምፕ አስተዳደር ያገዳቸው ድርጅቶች 31 ናቸውም ተብሏል፡፡…
በሙስና የተማረረው ግብፃዊ ታህሪር አደባባይ ላይ እራሱን በእሳት አቃጠለ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ግብፃዊ ግለሰብ ካይሮ በሚገኘው ታህሪር አደባባይ ላይ እራሱን በእሳት ማቃጠሉ ተነገረ።
ግለሰቡ አሁን ላይ በካይሮ በሚገኝ ሆስፒታል የህምና ክትትል እየተደረገለት እንደሚገኝም ነው ሬውተርስ በዘገባው ያሰፈረው።
ክስተቱን…
ትራምፕ ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል ያቀረቡት ክስ ውድቅ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የፌደራል ምርጫ ባለስልጣናት የ2020 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአሜሪካ ታሪክ ደህንነቱ በእጅጉ የተጠበቀ ምርጫ ነበር አሉ።
የምርጫ ባለስልጣናቱ ዶናልድ ትራምፕ ምርጫው ተጭበርብሯል በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ አድርገዋል።
የምርጫ…
ሩሲያ በምስራቃዊ ሱዳን የጦር ሰፈር ልትገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ሩሲያ በምስራቃዊ ሱዳን የባህር ሃይል የጦር ሰፈር ልትገነባ መሆኑ እየተሰማ ነው፡፡
ሃገራቱ በፖርት ሱዳን የጦር ሰፈሩን መገንባት የሚያስችል ረቂቅ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
በረቂቅ ስምምነቱ መሰረትም ሩሲያ ኒውክሌር የመሸከም አቅም ያላቸውን አራት…
ኢራን በ2015 ከተቀመጠው ስምምነት ውጭ 12 እጥፍ ዩራኒየም ማበልጸጓ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢራን በ2015 ከኃያላን ሃገራት ጋር ከደረሰችው ስምምነት ወጭ 12 እጥፍ ዩራኒየም ማበልጸጓ ተገለጸ፡፡
ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ኃይል ኤጀንሲ ኢራን 2 ሺህ 442 ኪሎግራም ያህል ዩራኒዬም ማበልጓን ነው ያፋ ያደረገው፡፡
ከአምስት ዓመታት…
የሊቢያ የተቀናቃኝ ወገኖች በምርጫ ፍኖተ ካርታ ላይ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያ ተቀናቃኝ ወገኖች በምርጫው ፍኖተ ካርታ ላይ መስማማታቸው ተገለጸ፡፡
የሃገሪቱ ተፋላሚ ሃይሎች ካለፈው ሰኞ ጀምሮ በጎረቤት ቱኒዚያ የሰላም ድርድር ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡
በድርድሩም ተፋላሚ ወገኖቹ በ18 ወራት ውስጥ በሃገሪቱ በሚካሄደው…
ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤትን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው -ጆ ባይደን
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤቱን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው ሲሉ ጆ ባይደን ገለፁ።
ባለፈው ቅዳሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን እንዳሸነፉ የተነገረላቸው ጆ ባይደን፤ ዶናልድ ትራምፕ ውጤቱን ባይቀበሉም ከውጭ…