Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቱርክ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በወጣቶች ላይ ሰዓት እላፊ ገደብ ጣለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በወጣቶች ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሏን አስታወቀች። ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እድሜታቸው ከ20 አመት በታች በሆኑ ወጣቶች ላይ ሰዓት እላፊ መጣሉን አስታውቀዋል። ከዚህ…

ቻይና በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች ብሄራዊ የሀዘን ቀን አወጀች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለህልፈት ለተዳረጉ ዜጎች እና የቫይረሱን ስርጭት በመግታት ሂደት ህይወታቸው ላለፈ የህክምና ባለሙያዎች ብሄራዊ የሀዘን ቀን አውጃለች። በዚህ መሰረት በነገው ዕለት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎችን…

ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን አልፏል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 1 ሚሊየን 16 ሺህ 401 መድረሱን የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። በቫይረሱ ሳቢያ 53 ሺህ 160 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውንም ገልጿል። ከዚህ ውስጥ በጣሊያን 13 ሺህ 915 ሰዎች…

የዓለም ባንክ በኬንያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል የ50 ሚሊዮን ዶላር  ብድር ፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2012(ኤፍ ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ  በኬንያ  የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት ለመከላከል  የሚውል የ50 ሚሊዮን ዶላር  ብድር መፍቀዱ ተሰምቷል፡፡ ብድሩ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር  ለሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ  መሆኑን ነው የተነገረው፡፡ የኬንያ የጤና…

በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት ድጋፍ እንዲደረግ ዶክተር ቴድሮስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን እንዲደግፍ የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጥሪ አቅርበዋል። የዓለም ጤና ድርጅት፣ የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ወርርሽኙ በታዳጊ ሀገራት…

በዓለም አቀፍ ደረጃ በጥቂት ቀናት ውስጥ በኮሮና ወረርሽኝ  የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 1 ሚሊዮን ከፍ ይላል-የአለም የጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣መጋቢት 24፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም አቀፍ ደረጃ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ  የሚያዙ ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን ይሆናሉ ሲል  የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ ከዚያም ባለፈ  በቅርብ ቀናት ውስጥ በወረርሽኙ  ለህልፈት የሚዳረጉት ሰዎች ቁጥር ወደ 50…

ሩሲያ ኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችል የህክምና መሳሪያዎችን ለአሜሪካ ላከች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ አሜሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እንዲስችላት የህክምና መሳሪያዎችን የያዘ አውሮፕላን ለሀገሪቱ ላከች። ሩሲያ የኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችለውን የህክምና መሳሪያ ለአሜሪካ የላከችው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ከዶናልድ ትራምፕ…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 164 ሺህ በላይ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 164 ሺህ 610 ደርሷል። ከአራት ወራት በፊት በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተቀሰቀሰው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሁን ላይ ከ190 በላይ በሚሆኑ ሀገራት ተስፋፍቷል። በአሁኑ ወቅት በዓለም…

በዓለም በኮሮናቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሺህ በልጧል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሺህ በለጠ፡፡ መነሻውን ቻይና ሁቤ ግዛት ያደረገው ኮሮና ቫይረስ አሁን ላይ የአለም ስጋት መሆኑን ቀጥሏል፡፡ በዚህም ከ170 በላይ ሃገራትን አዳርሷል፡፡ ይህ ዘገባ…

በዓለም በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 28 ሺህ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012( ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች  ቁጥር 28 ሺህ 717 መድረሱ ተገልጿል። በቅርቡ በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ  አሁን ላይ የተለያዩ የዓለም ሀገራትን በማዳረስ  በርካታ ዜጎችን ለህልፈት እየዳረገ…