Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አሜሪካ በጃፓን በለይቶ ማቆያ የነበሩ ዜጎቿን ለተጨማሪ ምርመራ ከጃፓን አስወጣች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የኮሮና ቫይረስ በተከሰተባት የጃፓኗ ዲያመንድ ፕሪንስ መርከብ ውስጥ የነበሩ ዜጎቿን ከጃፓን አስወጣች።
በመርከቧ ውስጥ የነበሩ ዜጎችን የያዙ ሁለት አውሮፕላኖችንም ወደ 400 የሚጠጉ ሰዎችን ይዘው አሜሪካ ደርሰዋል።
3 ሺህ 700…
በጀርመን በመስጊዶችና ፖለቲከኞች ላይ ጥቃት ለመፈፀም አሲረዋል የተባሉ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመስጊዶች፣ ፖለቲከኞች እና ጥገኝነት በጠየቁ አካላት ላይ ጥቃት ለመፈፀም አሲረዋል የተባሉ የቀኝ ዘመም ቡድን አባላትን በቁጥጥር ስራ ማዋሏን ጀርመን አስታወቀች።
የዴር ሃርቴ ኬርን ቀኝ ዘመም ቡድን አባላት ናቸው የተባሉ 12 ተጠርጣሪዎች አርብ…
በካሜሩን በተፈጸመ ጥቃት 22 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ምዕራብ ካሜሩን በአንድ መንደር ላይ በተፈጸመ ጥቃት 22 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ።
ከተገደሉት መካከል ግማሸ የሚሆኑት ህጻናት መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታውቋል።
ለጥቃቱ እስካሁን ሃላፊነቱን የወሰደ አካል አለመኖሩም…
በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለተካታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ አሳየ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለተከታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ ማሳየቱን አስታወቀች።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቁት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2 ሺህ 9 አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች ሲመዘገቡ 142 ሰዎች ህወይታቸው አልፏል።…
የደቡብ ሱዳን መንግስት የሀገሪቱ ግዛቶች ቁጥር ከ32 ወደ 10 ዝቅ እንዲል ወሰነ
አዲስ አበባ፣የካቲት 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የሀገሪቱ ግዛቶች ቁጥር ከ32 ወደ 10 ዝቅ እንዲል መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል።
ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጉዳዩን አስመልክተው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ በሀገሪቱ የተጀመረው የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደት…
በአውሮፓ በኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያው ሰው ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ በኮሮና ቫይረስ በሽታ ከተያዙ ሰዎች መካከል የመጀመሪያው ሰው ህይወት ማለፉ ተሰምቷል።
በፈረንሳይ ህይወታቸው ያለፉት የ80 ዓመቷ አዛውንት ለጉብኝት ከቻና ሁቤይ ግዛት የመጡ መሆናቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
ይህም…
በማሊ በተፈጠረ ግጭት ወታደሮችን ጨምሮ 30 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሊ በተፈጠሩ የተለያዩ ግጭቶች 30 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ።
ግጭቱ በማሊ የኦጎሳጎ መንደርን ጨምሮ በሶስት የተለያዩ ስፍራዎች የተቀሰቀሰ ነው።
ከሞቱት 30 ሰዎች ውስጥ ዘጠኝ ወታደሮች በወታደራዊ ጣቢያ ላይ በተፈጸመ ጥቃት…
ሱዳን በፈረንጆቹ 2000 በአሜሪካ መርከብ ላይ በተፈጸመው ጥቃት ለተጎጂ ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል ተስማማች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሱዳን በፈረንጆቹ 2000 በአሜሪካ መርከብ ላይ በደረሰው ፍንዳታ ተጎጂ ለሆኑ 17 ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል ተስማማች።
በወቅቱ ዩ ኤስ ኤስ ኮል በተባለችው መርከብ ላይ አልቃይዳ በየመን ወደብ በፈጸመው ጥቃት 17 የአሜሪካ ባህር ሃይል አባላት…
ሩሲያ በሶሪያ ኢድሊብ ግዛት ጥቃት አለመፈጸሟን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በሶሪያ ኢድሊብ ግዛት በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት ፈጽማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ አስተባበለች።
በቅርቡ ሩሲያ በኢድሊብ ግዛት ፈጽማዋለች በተባለው ጥቃት በጥቂቱ የ14 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉን መቀመጫውን ብሪታኒያ ያደረገው የሶሪያ…
በናይጄሪያ በላሳ ትኩሳት የሟቾች ቁጥር ወደ 70 ከፍ ብሏል
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ በላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ የሟቾች ቁጥር ወደ 70 ከፍ ማለቱ ተነገረ።
በወረርሽኙ ተይዘዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሰወች ቁጥር ደግሞ ከ700 ወደ 1 ሺህ 708 ከፍ ማለቱ ተነግሯል።
የናይጄሪያ የበሽታ መቆጣጠር ማዕከል ባለፈው ሳምንት…