Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የቀድሞው የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት በሙስና ወንጀል ምርመራ እየተደረገባቸው ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት ኤኔሪኬ ፔና ኔቶ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንቱ ከሙስና በተጨማሪ በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር እና ስልጣንን ያለ አግባብ በመጠቀም ወንጀል መጠርጠራቸውን ምንጮችን…
በጀርመን በተፈጸመ ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጀርመን በተፈጸሙ ሁለት የተለያዩ ጥቃቶች ዘጠኝ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ።
ጥቃቶቹ በምዕራባዊ የሃገሪቱ ክፍል ሃናኡ በምትባል ከተማ በታጣቂ የተፈጸመ መሆኑን ፖሊስ አስታወቋል።
በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ በርካቶች መቁሰላቸውም ነው…
በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የነዳጅ መያዣ ውስጥ ቁርጥራጭ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የነዳጅ መያዣ (ታንከር) ውስጥ ቁርጥራጭ ቁሳቁሶች ተገኙ።
ቁርጥራጮቹ የተገኙት ለተለያዩ አየር መንገዶች ሊሰጡ በተዘጋጁ አዳዲስ የኩባንያው ምርቶች ላይ ነው ተብሏል።
ሁኔታው በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን…
ብሪታኒያ ዝቅተኛ የሙያ ክህሎት ላላቸው ሰራተኞች ቪዛ እንደማትሰጥ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታኒያ ዝቅተኛ የሙያ ክህሎት ላላቸው ሰራተኞች ቪዛ እንደማትሰጥ አስታወቀች።
ከአውሮፓ ህብረት ጋር ከፈጸመችው ፍቺ በኋላ መንግስት አዲሱን የስደተኞች እቅድ ይፋ አድርጓል።
በዚህም የብሪታኒያ መንግስት አሰሪዎች በዝቅተኛ የሰራተኛ ዋጋ ላይ…
በተመድ የሚደገፈው የሊቢያ መንግስት ከሰላም ድርድሩ መውጣቱን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተመድ የሚደገፈው የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ አስተዳደር ከጄኔቫው የሰላም ድርድር መውጣቱን አስታወቀ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፋይዝ አል ሳራጅን አስተዳደር እና ጄኔራል ከሊፋ ሃፍጣርን በስዊዘርላንድ ጀኔቫ እያደራደረ ይገኛል።…
አሽራፍ ጋኒ በድጋሚ የአፍጋኒስታን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሽራፍ ጋኒ በድጋሚ የአፍጋኒስታን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ።
አሽራፍ ጋኒ ባለፈው ዓመት መስከረም ወር ላይ በአፍጋኒስታን የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታውቋል።
ፕሬዚዳንት አሽራፍ ጋኒ 50 ነጥብ 64…
የሶሪያው ፕሬዚዳንት 900 ሺህ ተፈናቃዮችን ለመመለስ ቃል ገቡ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሶሪያ ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ 900 ሺህ ተፈናቃዮችን የመመለስ ስራው እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል፡፡
የሶሪያ ፕሬዚዳንት ባሻር አል አሳድ በመጨረሻው የአማጽያን ይዞ ላይ የሚሰነዘረው ጥቃት እንደሚቀጥል ቃል የገቡ ሲሆን ጦርነቱ ባይጠናቀቅም…
የአውሮፓ ህብረት በሊቢያ ላይ አዲስ የቁጥጥር ዘዴ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በሊቢያ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለማስቆም አዲስ የቁጥጥር ዘዴ ለመዘርጋት ተስማሙ።
27 የህብረቱ አባል ሀገራት በቁጥጥር ዘዴው መርሆች ስምምነት ላይ የደረሱ ቢሆንም በፅሁፍ የተዘጋጀው የተልዕኮው ረቂቅ ማዘጋጀት…
በቻይና በኮሮና ቫይረስ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 868 ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በኮሮና ቫይረስ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 1ሺህ 868 ደርሷል፡፡
በሀቤይ ግዛት ተጨማሪ የ93 ሰዎች ሞት ሲመዘገብ በሌሎች አምስት የሀገሪቱ ክፍሎች ተጨማሪ ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ የጤና ኮሚሽን አስታወቋል ፡፡
ይህ ዜና ይፋ የሆነው…
በኒጀር እርዳታ ለመቀበል ሲጠባበቁ የነበሩ 20 ሰዎች በመረጋገጥ አደጋ ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር እርዳታ ለመቀበል ሲጠባበቁ የነበሩ 20 ሰዎች በመረጋገጥ አደጋ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
በኒጀር ዲፋ በተሰኘች ከተማ እርዳታ ለመቀበል ሲጠባበቁ በነበሩ ሰዎች በተፈጠረው መረጋገጥ 20 ሰዎች ለህልፈት የተዳረጉ ሲሆን ÷ ከእነዚህም ውስጥ…