Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሃማስ ለቀረበው የ135 ቀናት የተኩስ አቁም ዕቅድ ምላሽ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ የፍልስጤም እስረኞችን በታጋቾች መለዋወጥና ጋዛን መልሶ መገንባትን ጨምሮ ተያያዥ ጥያቄዎች እንዲፈቱ በመዘርዘር እስራኤል ላቀረበችው የተኩስ አቁም ዕቅድ ምላሽ መስጠቱ ተገልጿል፡፡   ታጣቂ ቡድኑ ከሶስት የ45 ቀናት የእርቅ…

ኢራን፣ ሩሲያና ቻይና የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን፣ ሩሲያ እና ቻይና በቀጣዩ ሳምንት የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ እንደሚያደርጉ የኢራን ባህር ሃይል አስታውቋል፡፡ የኢራን ባህር ሃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ሻህ ራም በሰጡት መግለጫ÷የጋራ የባህር ሃይል ልምምዱ በምዕራብ እስያ አካባቢ ያለውን…

አንቶኒ ብሊንከን ለአምስተኛ ጊዜ ወደ መካከለኛው ምስራቅ አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የእስራኤል-ሃማስ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ለአምስተኛ ጊዜ ወደ መካከለኛው ምስራቅ አቅንተዋል። ጉብኝቱ አሜሪካ የየመን ሁቲ አማፂያን የሚያደርሱትን የሚሳኤል ጥቃት ለማስቆም ተጨማሪ እርምጃ መውሰዷን…

ናንጎሎ ምቡምባ የናሚቢያ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናሚቢያ ፕሬዚዳንት ሃጌ ጌንጎብ ህልፈተ ህይወትን ተከትሎ የሀገሪቱ የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ናንጎሎ ምቡምባ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።   ምቡምባ በዋና ከተማዋ ዊንድሆክ በትናንትናው ዕለት ቃለ መሃላ የፈጸሙ…

በቺሊ በተከሰተ ሰደድ እሳት ቢያንስ የ112 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቺሊ በተከሰተ የሰደድ እሳት አደጋ እስካሁን ቢያንስ የ112 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በቺሊ ቫልፓራሶ በተሰኘ ግዛት በሚገኝ ደን ላይ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ተከትሎም የአስቸኳይጊዜ አዋጅ መታወጁን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ገብርኤል ቦሪክ…

አሜሪካና እንግሊዝ የሁቲ አማፂያን ይገኙባቸዋል ባሏቸው 36 ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና እንግሊዝ የሁቲ አማጺያን ይገኚባቸዋል ባሏቸው 36 ቦታዎችን ኢላማ አድርገው የተቀናጀ ጥቃት መፈፀማቸውን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታውቋል፡፡ የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ እንደገለፀው÷ ሁለቱ ሀገራት በአየር እና በባህር ላይ ባደረጉት…

በፈረንጆቹ 2023 በሩሲያ የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር በ3 እጥፍ አድጓል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዩክሬን ጋር በገባችው ጦርነት ምክንያት ምዕራባውያን ማዕቀቦች ቢጥሉም በፈረንጆቹ 2023 የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱን የሩሲያ የደኅንነት አገልግሎት አስታውቋል፡፡   ጎብኚዎችን ጨምሮ ወደ ሩሲያ የሚገቡ የውጭ ሀገር…

አሜሪካ በኢራቅ እና ሶሪያ ሚሊሻዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ሰነዘረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከቀናት በፊት በዮርዳኖስ በሰው አልባ አውሮፕላኖች ለተገደሉባት ወታደሮቿ የመጀመሪያውን አፀፋ በኢራቅ እና ሶሪያ በሚገኙ ሚሊሻዎች ላይ ሰነዘረች፡፡   የዓየር ድብደባ ጥቃቱ የተሰነዘረው በሰባት ቦታዎች ከ85 በሚልቁ ኢላማዎች…

በናይሮቢ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የሶስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ300 በላይ ቆሰሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ በደረሰ ከፍተኛ የጋዝ ፍንዳታ ሦስት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ በትንሹ 300 የሚሆኑ ሰዎች ቆስለዋል።   በኤምባካሲ ወረዳ ጋዝ የጫነ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ የእሳት አደጋ መከሰቱን የመንግስት…

የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ54 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን ተጨማሪ የ54 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የ27ቱም የህብረቱ አባል ሀገራት መሪዎች በሙሉ ድምጽ ያጸደቁት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ የተደረገው ድጋፍ የዩክሬን ኢኮኖሚ በሁሉም ዘርፍ የተረጋጋ ሆኖ…