Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ26 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 583 ደግሞ ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ26 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 583 ደግሞ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት በ24 ሰዓታት 6 ሺህ 907 የኮሮና…

125 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቶች በግንባታ ላይ ይገኛሉ- ኢንጂነር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተመጣጣኝ ዋጋ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለማቅረብ 125 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በግንባታ ላይ እንደሚገኙ ኢንጅነር ታለከ ኡማ ገልፀዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 7ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን…