Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጨፌ ኦሮሚያ 90 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 90 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የኦሮሚያ ክልል መንግስት በጀትን አፀደቀ። ጨፌ ኦሮሚያ 12ኛ መደበኛ፣ 5ኛ ዓመት 5ኛ የሥራ ዘመን ጉባዔውን በአዳማ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ ቆይቷል። ጨፌ ኦሮሚያ በዛሬው እለት…

በኢትዮጵያ 24 ሰዓታት 720 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ14 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 9 ሺህ 527  የላብራቶሪ ምርመራ 720 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 13 ሺህ 968 መድረሱንም የጤና…

የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ሲያካሂዱት የነበረውን ውይይት ማብቂያ አስመልክቶ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት ማብቂያ አስመልክቶ ችግኝ ተከሉ፡፡ ከ4 ሺህ በላይ  የሚሆኑ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ አመራሮች   ናቸው ዛሬ ከወረዳ እስከ ማእከል ድረስ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት ማጠቃላያ…

በኢትዮጵያ የትራፊክ አደጋን በ17 በመቶ መቀነሱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የትራፊክ አደጋን በ17 በመቶ መቀነሱን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ  ገለጹ። አዲስ አበባ- አዳማ የፍጥነት መንገድ መግቢያ ላይ “የትራፊክ አደጋ ሰለባዎችን እያሰብን አረንጓዴ አሻራችንን እናኑር!” በሚል…

ባለፉት 24 ሰዓታት 555 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 8 ሺህ 490 የኮሮና ቫይረስ የላብራቶሪ ምርምራ ተደርጎ 555 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።   ሚኒስትሯ በ24 ሰዓታቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ9 ሰዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለ2012 ዓ.ም ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።   በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ዓመት ትምህርታችሁን በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች…

ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ዩሮ በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ዩሮ በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን ለቁንዝላ የተቀናጀ የመሬት አስተዳደር እና የዋሽ ፕሮግራምን ለመደገፍ የሚውል ነው ተብሏል፡፡ ፕሮጀክቱ በዋናነት በአካባቢው ያለውን ማህበረሰብ…