የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህ በሰጡት መግለጫ፥ “ዓባይ ዛሬ እንደስሙ ሆነ፤ ዓባይ…