በከፊል ዝግ የነበረው የፌደራል ፍርድ ቤቶች የችሎት ስራ ከዛሬ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፊል ዝግ የነበረው የፌደራል ፍርድ ቤቶች የችሎት ስራ ከዛሬ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፍርድ ቤቶች ከመጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል ዝግ ሆነው መቆየታቸው ይታወሳል።
በዚህም ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2012…