የግንባታ ፕሮጀክቶች የስራ ቦታን ከኮሮናቫይረስ ለመከላከል የሚያስችል መመሪያ ሊተገበር ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግንባታ ፕሮጀክቶች የሥራ ቦታን ከኮሮናቫይረስ ለመከላከል የሚያስችል መመሪያ ሊተገበር መሆኑን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው ምግልጫ፥ መመሪያው የኮሮናቫይረስ በግንባታ ቦታዎች ላይ በሚሰሩ ዜጎች ጉዳት…