የሀገር ውስጥ ዜና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማስፈፀሚያ ደንብ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Apr 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ይፋ አደረገ። በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው አዋጅ ትናንት በህዝብ ተወካዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ የምግብ አቅርቦቶችን ለአዲስ አበባ መስተዳድር ለገሱ Tibebu Kebede Apr 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የምግብ አቅርቦቶችን ለአዲስ አበባ መስተዳድር ለገሱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት እያንዳንዱ ቤተሰብ አቅም ከሌላቸው ጋር “ማዕድ እንዲጋራ” ጥሪ ማቅረባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ተጨማሪ አራት ግለሰቦች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው፤ ከህመሙ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 10 ደርሷል Tibebu Kebede Apr 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 345 ግለሰቦች መካከል አራቱ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ክትትል እያደረጉ ከሚገኙት መካከል 10 ግለሰቦች አገግመዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ ሊጀመር ነው Tibebu Kebede Apr 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ እንደሚጀመር አስታወቁ። ምክትል ከንቲባው ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በአስተዳደሩ እየተከናወኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አመራር ወቅቱንና ኃላፊነታቸውን የሚመጥን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Apr 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አመራር ወቅቱንና ኃላፊነታቸውን የሚመጥን መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ጊዜው…
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተደረጉ ክልከላዎችን ህብረተሰቡ እየተላለፈ በመሆኑ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ Feven Bishaw Apr 10, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=JrW9gsdLX3s
የዜና ቪዲዮዎች የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ አፀድቋል Feven Bishaw Apr 10, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=oBs0lFOvmZw
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የሶስተኛው ሰው ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Apr 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ በዛሬው እለት ሦስተኛው ሰው ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዛሬ ህይወታቸው ያለፈው የ65 ዓመት ሴት የዱከም ከተማ ነዋሪ ሲሆኑ በተጓዳኝ በሽታ መጋቢት 26 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሰጠው መግለጫ Tibebu Kebede Apr 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከመጋቢት 30 እስከ ሚያዚያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ዓለም አቀፉ የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝ በሀገራችን ሕዝቦች ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ደኅንነት ላይ ሊያሳርፍ የሚችለውን ተፅዕኖ ለመመከት…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ የድህረ አገልግሎት ክፍያ ስርዓት ሊዘረጋ ነው Feven Bishaw Apr 10, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=uxauGguD2jc