የዓድዋ ድል አፍሪካ እጣ ፋንታዋን በራሷ መበየን እንደምትችል ያረጋገጠ ነው – ሙሳ ፋቂ ማህማት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል አፍሪካ እጣ ፋንታዋን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በራሷ መበየን እንደምትችል ያረጋገጠ ነው ሲሉ የቀድሞው የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ገለጹ።
129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች…