Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ -ክፍል ሁለት

- ሰላምና ደህንነትን በተመለከተ ከማንም በላይ ሰላም እንፈልጋለን፡፡ ጦርነትን በተግባር እናውቀዋለን፤ አንፈልገውም፡፡ ከኃይል አማራጭ ይልቅ የሰላም አማራጭ ውጤቱ ከፍተኛ ነው፡፡ መንግስት ግጭቶች በሰላም እንዲፈቱ ቅድሚያ ሰጥቶ ሰርቷል፡፡ አሁንም ያለን አቋም የትኛውም አይነት…

የኮሪደር ልማት ማለት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማ መገንባት ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ማለት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማ መገንባት ማለት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሪደር ልማትን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ÷ ኮሪደር ልማት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዲፕሎማሲን  በሚመለከት ለምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ መካከል፡-

👉 የኢትጵያ ፖሊሲ ከተቻለ ከሁሉም ጋር በሰላምና በትብብር እንዲሁም ሰጥቶ በመቀበል መርህ መኖር ነው፤ ከሰላም ትርፋማ ስለምንሆን፡፡ 👉 ስለብሔራዊ ጥቅማችን እንዴት እንተባበር በሚል ነው የምንሰራው፡፡ ከዚህ ቀደም ደሃ ናቸው፣ በውስጣቸው ችግር አለባቸው፣ ፍላጎታቸውን እንዳሻቸው አያደርጉም ብለው…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን ሞሽን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም በፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የቀረበውን የ2017 የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ ሞሽን አፀደቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ…

መንግስት አሁንም ያለው አቋም ግጭቶችና አለመግባባቶች በሰላም እንዲፈቱ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሁንም ያለው አቋም ግጭቶች እና አለመግባባቶች በሰላም እንዲፈቱ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሰላምና ደህንነትን በተመለከተ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰላምና ጸጥታን በሚመለከት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ መካከል፡-

👉 ከኃይል ይልቅ ሰላም በእጅጉ አዋጪ መንገድ ነው፡፡ ኃይል የግልፍተኝነት ስሜት ስላለበት ያልተገባ ጉዳት ያመጣል፡፡ 👉 መሳሪያ ሲያዝ ብቻ አይደለም፤ ከመሳሪያ ውጭም ቤት ውስጥ ኃይል ስንቀላቅል ያለው ግንኙነትና ከኃይል ውጭ ያለው ፍጹም የተለያየ ነው፡፡ 👉 ሰላምን አስታኮ ለተነሳው ጥያቄ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ – ክፍል አንድ

ሀገራዊ ሪፎርምን በተመለከተ በተለያዩ ዘርፎች ሲከናወኑ የነበሩ ሪፎርሞችን አጠናቀን ሀገራዊ ማንሰራራት የምንጀምርበት ዘመን የመጀመሪያ ምእራፍ ላይ ተገኝተናል፡፡ በመሆኑም በ2017 በሁሉም ዘርፎች ተጨባጭ ለውጥ የምናስመዘግብ ይሆናል፡፡ ከዚህ አኳያ ከትናንት እሳቤ ወጥተን በጋራ ወደ ነገ መሻገር…

የዋጋ ግሽበት ወደ 17 በመቶ ዝቅ ብሏል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የነበረው የዋጋ ግሽበት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ ባለፈው ዓመት ከነበረበት 26 በመቶ ወደ 17 በመቶ ዝቅ ማለቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-

👉 ባለፉት ሦስት ወራት 180 ቢሊየን ብር ገቢ ሰብስበናል፡፡ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት 109 ቢሊየን ብር ነበር የተሰበሰበው፡፡ የልዩነቱ ስፋት ለውጥ እንዳለ እና መንገዳችን ትክክል እንደሆነ አመላክች ነው፡፡ 👉 በፌደራል መንግሥት 900 ቢሊየን ብር በክልሎች ደግሞ 600 ቢሊየን ብር ገቢ…

በበጀት ዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ ይጀምራሉ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ እንደሚጀምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢንዱስትሪ ዘርፍን በሚመለከት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት…